በክልሉ ከ16 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተመረጠ የአቮካዶ ተክል ተሸፍኗል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልላችን በ2011 ዓ.ም የአቮካዶ ልማት ክላስተር ‹የአዳአ አቮካዶ ዲክላሬሽን› ከተጀመረ ወዲህ እስካሁን ከ16 ሺህ ሄክታር በላይ የሆነ መሬት በአለም አቀፍ ገበያ ከፍተኛ ተፈላጊነት ባለው የተመረጠ የአቮካዶ ተክል ተሸፍኗል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል…