Fana: At a Speed of Life!

የረጲ ደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ በሙሉ አቅሙ ሃይል ማመንጨት ይጀምራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የረጲ ደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ በሙሉ አቅሙ ዳግም የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ የኃይል ማመንጫው ስራ አስኪያጅ ብሩክ ኤባ እንዳሉት÷ ኃይል ማመንጫው በተርባይን ላይ ባጋጠመው ችግር ከጥር ወር…

የምስራቅ ዕዝ ለጅግጅጋ የገበያ ማዕከል የእሳት አደጋ ተጎጂዎች የ2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሠራዊት የምስራቅ ዕዝ በጅግጅጋ ከተማ አዲሱ ታይዋን የገበያ ማዕከል በተከሰተው የእሳት አደጋ ሀብት ንብረታቸው ለወደመባቸው ተጎጂዎች የ2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን የምስራቅ ዕዝ ዋና አዣዥ ሌተናል ጄኔራል መሀመድ ተሰማ…

በሲዳማ ክልል ከብልሹ አሰራር ጋር በተያያዘ 25 ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን ለ10 ቀናት በሲዳማ ክልል በተካሄደ የግምገማ መድረክ 25 ሰዎች ከብልሹ አሰራርና ከስርቆት ጋር በተያያዘ በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ መደረጉ ተገለጸ፡፡ በተጨማሪም 10 ከፍተኛ አመራሮች ከኃላፊነት እንዲነሱ ተደርጓል፡፡ የሲዳማ ክልል…

የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ጠዋት የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ መጀመሩን ገልጸው፥ የሁለተኛውን የመካከለኛ…

በነፋስ ኃይል የምትንቀሳቀስ እቃ መጫኛ መርከብ የመጀመሪያ ጉዞዋን ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታኒያውያን ዲዛይን የተደረገችው ልዩ የነፋስ ኃይል ሸራዎች የተገጠመላት ግዙፍ የጭነት መርከብ ለባህር ላይ ጉዞ ተዘጋጅታለች። መርከቧ ግዙፍ የነፋስ ሸራዎችን በመጠቀም የምትንቀሳቀስ ሲሆን፥ አሁን ላይ የናረውን የነዳጅ ፍጆታ በመቀነስ ረገድ…

በአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናው ኢትዮጵያ በሜዳሊያ ሰንጠረዥ 3ኛ ደረጃን ይዛለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃንጋሪ ቡዳፔስት እየተካሄደ ባለው 19ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ባለፉት ሁለት ቀናት በተደረጉ ውድድሮች ኢትዮጵያ በ4 ሜዳሊያዎች 3ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፡፡ እስካሁን በተደረጉ ውድድሮች አሜሪካ በ3 ወርቅ፣ 2 ነሃስ እና በአንድ ብር…

ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች 3 ነጥብ 64 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች 3 ነጥብ 64 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃጸሙን አስመልክቶ ከላኪዎች እና ባለድርሻ አካላት ጋር…

ትኩረት በሚሹ ተላላፊ በሽታዎች ዙሪያ የሚመክር የአፍሪካ ሀገራት ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቆላማና ሐሩራማ አካባቢዎች ትኩረት በሚሹ ተላላፊ በሽታዎች ዙሪያ የሚመክር የአፍሪካ ሀገራት ጉባኤ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። ጉባኤው የጤና ሚኒስቴር፣ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ትራኮማና ዓለም አቀፍ ቆላማና ሀሩራማ አካባቢዎች ተላላፊ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝብ የልማት ትብብሩን እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝቡ እና ባለሃብቶች የልማት ትብብራቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ጥሪ አቀረቡ፡፡ ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ (ዶ/ር ኢ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

በመዲናዋ የልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቻይናው ኤፍ ኤች ኢ ሲ ኩባንያ ጋር በሽርክና የሚያስገነባው ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታ ይፋ ተደርጓል፡ የከተማ አስተዳደሩ ለዚህ ፕሮጀክት የሚሆን መሬት በወቅታዊ የሊዝ ዋጋ አስልቶ ማቅረቡን የከንቲባ ጽሕፈት ቤት…