Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 260 ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 260 ሚሊየን ችግኞች እንደሚተከሉ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ሃላፊ አልማዝ ጊዜው (ዶ/ር) ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ የፊታችን ሐምሌ 10 ቀን 2015…

በአዲስ አበባ ከተማ የ109 የአሰሪና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የስራ ፈቃድ ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ109 የአሰሪና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የስራ ፈቃድ መሰረዙን የአዲስ አበባ የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ እርምጃ የተሰወደባቸው ኤጀንሲዎች በሀገር ውስጥ ሰራተኞችን በማገናኘት ላይ የሚሰሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡…

በዮርዳኖስ ለስራ የሚሰማሩ ኢትዮጵያውያንን መብት የሚያስጠብቅ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዮርዳኖስ ለስራ የሚሰማሩ ኢትዮጵያውያንን መብትና ጥቅም ለማስጠበቅ የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የስራ እና ክሕሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት ካሚል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ÷ ከዮርዳኖስ መንግስት ጋር በዮርዳኖስ ለስራ የሚሰማሩ…

ከቡና ወጪ ንግድ ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ለውጭ ገበያ ከቀረበ የቡና ምርት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ፡፡ የቡናና ሻይ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሻፊ ዑመር ÷ የውጭ ምንዛሬ ገቢው የተገኘው በ2015 በጀት ዓመት ከ240 ሺህ ቶን በላይ…

በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 480 ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 480 ሚሊየን ዘርፈ ብዙ ጥቅም ያላቸው ችግኞች እንደሚተከሉ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ  እንደገለጹት÷ በክልሉ  የፊታችን ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም…

ኔቶ የዩክሬንን የአባል ሀገርነት ጥያቄ ለጊዜው ውድቅ ማድረጉ ዜሌንስኪን አስቆጣ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) የዩክሬንን የአባል ሀገርነት ጥያቄ ለጊዜው አለመቀበሉ ተገለጸ፡፡ የኔቶ አመራሮች የዩክሬን በወታደራዊ ጥምረቱ ውስጥ የመቀላቀል ጥያቄ ለወደፊቱ ይታያል ብለዋል፡፡ ሁኔታው የሀገሪቷን ፕሬዚዳንት…

ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ “ምርጥ የጉምሩክ ኮሚሽነር” ሽልማትን አገኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ “ምርጥ የጉምሩክ ኮሚሽነር” ሽልማትን አግኝተዋል። መቀመጫውን ለንደን ያደረገው “አፍሪካ ሊደርሺፕ መጋዚን” የተሰኘ የሚዲያ ኩባንያ ያዘጋጀው ስምንተኛ ዓመታዊ የአፍሪካ ጉባኤ ተደርጓል። በዚህም ኮሚሽነር…

ሐረር ከተማ የዓለም የቅርስ ከተሞች አባል ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረር ከተማ ከሰሃራ በታች ካሉ ከተሞች የመጀመሪያዋ የዓለም ቅርስ ከተሞች ድርጅት አባል ከተማ ሆና ተመዘገበች፡፡ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መተዳድር ኦርዲን በድሪ በካናዳ ኩቢክ ከተማ ሐረር የዓለም የቅርስ ከተሞች አባል ሆና የተመዘገበችበትን ፊርማ…

በደቡብ ክልል የፊታችን ሰኞ 110 ሚሊየን ችግኝ ይተከላል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከ9 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ሰዎች የሚሳተፉበት የ110 ሚሊየን ችግኝ ተከላ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር እንደገለጹት፥…

አቶ ደመቀ የኢትዮ-አሜሪካ  የባለ ብዙ ወገን ትብብር በተሟላ ሁኔታ እንዲተገበር ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተሻሻለ የመጣውን የኢትዮ-አሜሪካ የሁለትዮሸና የባለ ብዙ ወገን ትብብር በተፋጠነና በተሟላ ሁኔታ ተግባራዊ መሆን እንዳለበት አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…