Fana: At a Speed of Life!

የአረንጓዴ አሻራ የአካባቢ መራቆትን በማስቀረት ወደ ልማት የሚወስድ አገራዊ አጀንዳ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአካባቢ መራቆትን በማስቀረት ኢትዮጵያን ወደ ልማት የሚወስድ አገራዊ አጀንዳ ነው ሲሉ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አመራርና…

በኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር የተመራ ልዑክ በፖርቹጋል የስራ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት የልዑካን ቡድን በፖርቹጋል የስራ ጉብኝት እያደረገ ነው ። የጉብኝቱ ዋና አላማ የሁለቱን ሀገራት የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ማጠናከር እና ፓርቹጋል በኢትዮጵያ ያላት…

ጊቤ 3 የኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ ባጋጠመ ችግር በበርካታ አካባቢዎች የኃይል መቋረጥ አጋጥሟል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጊቤ 3 የኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ ባጋጠመ ችግር የኃይል መቋረጥ ማጋጠሙን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጸው ፥ ጊቤ 3 የኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ ያጋጠመውን ችግር…

በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ 25 ግለሰቦች ላይ ለተጨማሪ ምርመራ 14 ቀን ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በፀጥታ አካላት ላይ ተኩስ ከፍተው ነበር ተብሎ በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ 25 ግለሰቦች ላይ ለተጨማሪ ምርመራ 14 ቀን ፈቀደ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በመርማሪ…

የኦሮሚያ ክልል የ2016 በጀት ከ221 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የ2016 ዓ.ም በጀት ከ221 ነጥብ 517 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ፀደቀ፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ በአዳማ ከተማ እያካሄደ በሚገኘው መደበኛ ጉባዔ ለ2016 በጀት አመት የቀረበውን 221 ቢሊየን 517 ሚሊየን 956 ሺህ 655 ብር በጀት…

ኡጋንዳ እንስሳት ልማት ላይ ከኢትዮጵያ ጋር ለመስራት ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

በአዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኡጋንዳ ግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ብራይት ረውምሯማ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ከኢትዮጰያ ግብርና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ድሪባ ኩማ ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይታቸውም ÷በኢትዮጵያ የእንስሳት የወጪ ንግድ ቁጥጥርና ሰርተፍኬሽን እና አጠቃላይ…

ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ላይ የምታካሂደውን ልማት ጀርመን ትደግፋለች – ጄኒፈር ሊ ሞርጋን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ሥጋትን ለመቀልበስና አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት በታዳሽ ኃይል ላይ የምታካሂደውን ልማት ጀርመን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗ ተገለጸ፡፡ በጀርመን የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ ትግበራ ልዩ…

በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል 361 ሺህ 415 ሄክታር መሬት ተዘጋጅቷል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጰያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ለተያዘው እቅድ 361 ሺህ 415 ሄክታር መሬት መዘጋጀቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የተፈጠሮ ሀብት ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር እያሱ ኤልያስ÷በአንድ ጀንበር ለሚካሄደው…