በክልሉ በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል – አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ርዕሰ-መስተዳዳር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡
በሀገር አቀፍ ደረጃ የፊታችን ሰኞ ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኞችን…