Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከዓለም ባንክ እና አይ ኤም ኤፍ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአዲሱ የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ “ከአዲሱ የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ…

የአፍሪካ ሀገራት የቀጣናዊ ትብብር በማጠናከር የታዳሽ ሀይል ሽግግርን ማሳለጥ እንደሚገባቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት ሀብቶቻቸውን በማሰባሰብ ቀጣናዊ ትብብር እና አጋርነትን በማጠናከር የታዳሽ ሀይል ሽግግርን ማሳለጥ እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡ በኬንያ ናይሮቢ በፈረንጆቹ ከሰኔ 20 ቀን 2023 ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ የኢነርጂ ፎረም ላይ…

ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያ በመኖሪያ ቤታቸው ያከማቹ 13 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያና ከ100 ግራም ወርቅ በላይ በመኖሪያ ቤታቸው ያከማቹ 13 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ኦሞ ዞን ቤሮ ወረዳ እንደሆነ የፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በዚህም…

አማራ ባንክ ካፒታሉን 6 ቢሊየን ብር ማድረሱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አማራ ባንክ የተከፈለ ካፒታሉን 6 ቢሊየን ብር ማድረሱን አስታውቋል፡፡ ባንኩ አንደኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ይገኛል፡፡ በመርኃ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሔኖክ ከበደ ፥ ባንኩ 28 ቢሊየን ብር…

የቱርክ ባለሃብቶችን በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ለማሳተፍ እየተሰራ ነው – የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ ባለሃብቶች በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ እንዲሳተፉ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሀሰን መሀመድ የቱርክ አፍሪካ ቢዝነስ አሶሴሽን ዳሬክተር ፈቲህ አካቡሉትን ጋር ተወያይተዋል፡፡…

አምባቸው መኮንን(ዶ/ር) እና ጓዶቻቸው የተሰዉበት የመታሰቢያ መርሀ ግብር ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳዳር አምባቸው መኮንን(ዶ/ር) እና ጓዶቻቸውየተሰዉበት 4ኛ ዓመት የመታሰቢያ መርሀ ግብር በአዲስ አበባ ተካሔደ፡፡ ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ. ም "በመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ" አምባቸው መኮንንን(ዶ/ር) ጨምሮ…

ኢትዮጵያና ቤልጂየም በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቤልጅየም አምባሳደር ስቴፋን ቲጀን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ሀገራቱ በተለያዩ ዘርፎች በትብብር እና በቅንጅት  መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ኢትዮጵያ እና…

39ኛው የሻምበል አበበ ቢቂላ የማራቶን ውድድር የፊታችን እሁድ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 39ኛው የሻምበል አበበ ቢቂላ የማራቶን ውድድር ሰኔ 18 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ መነሻ  እና መድረሻውን  ሰሚት  በሚያደርገው የማራቶን ውድድር ÷ 12 ክለቦች፣ 2 ክልሎችና 1 ከተማ…

በሽብር ወንጀል ተከሳሾች ላይ የቀረበውን የክስ ዝርዝር ዐቃቤ ሕግ ስምና ፊርማ አካትቶ እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽብር ወንጀል በተከሰሱ ተከሳሾች ላይ የቀረበውን የክስ ዝርዝር ዐቃቤ ሕግ ፊርማ እና ስም አካትቶ አሟልቶ እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡ ትዕዛዙን የሰጠው የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረሽብርና ሕገመንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት…

በሰሜን ሸዋ መጤ ተምች  በሰብል ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የአፍሪካ እና አሜሪካ መጤ ተምች ጉዳት እያደረሰ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ፡፡ በዞኑ አራት ወረዳዎች 27 ቀበሌዎች ላይ የተከሰተው የአፍሪካ ተምች ከ 5 ሺህ ሄክታር ሰብል በላይ ጉዳት ማድረሱን የመምሪያው…