በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የተገኙ አመርቂ ውጤቶችን በ2ኛው ምዕራፍ ለመድገም በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ምዕራፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የተገኙ አመርቂ ውጤቶችን በሁለተኛው ምዕራፍ ለመድገም በተለይ በጥምር ግብርና ላይ በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ገልጸዋል።
በሁለተኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር…