Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን በአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብስባ ላይ ለመሳተፍ ኬንያ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በ43ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብስባ ላይ ለመሳተፍ ኬንያ ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጀሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ…

ሸበሌ ባንክ በጅግጅጋ በእሳት አደጋ ንብረታቸውን ላጡ ነጋዴዎች የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸበሌ ባንክ በጅግጅጋ ገበያ ማዕከል በተከሰተው የእሳት አደጋ ንብረታቸውን ላጡ ነጋዴዎች የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የሸበሌ ባንክ ዋና ዳይሬክተር አቶ ከድር አህመድ ከባንኩ አመራሮች ጋር በመሆን ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ…

በጋምቤላ ክልል በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 3 ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ- አቶ ኡሞድ ኡጅሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በአንድ ጀምበር ሶስት ሚሊየን ችግኞችን መትከል የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁን የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር ኡሞድ ኡጅሉ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ የሁለተኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ…

በቻይና የኢትዮጵያ የቡና ገበያ እያደገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያን ቡና ለመግዛት ያለው ፍላጎት እያደገ መምጣቱ ተገለጸ፡፡ በቻይና የኢትዮጵያን ቡና ከሌሎቹ ሀገራት ይልቅ መርጠው የሚጠጡ ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ መምጣቱን ሺንዋ ዘግቧል፡፡ በቻይና ከባለፉት አምስት እና አሥርት…

ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ መስኮች በትብብር ለመሥራት ቁርጠኛ ናት – ሴናተር ኢጎር ሞሮዞቭ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ መስኮች በትብብር ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኗን የሩሲያ-አፍሪካ የኢኮኖሚ ትብብር ኮሚቴ ሰብሳቢ ሴናተር ኢጎር ሞሮዞቭ ገለጹ፡፡ ሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ የኢኮኖሚ ጉባዔ ቅድመ ውይይት የሩሲያ ከፍተኛ የመንግስት…

የኦሮሚያ ክልል የ2015 አፈፃፀም ተገመገመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስትና የብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ የ2015 ዓ/ም አፈጻፀምና የ2016 ዓ/ም እቅድ ማጠቃለያ የውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የኦሮሚያ…

ኢትዮጵያ ከኮሪያ ጋር በመተባበር የ“ስማርት ሲቲ” ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ዕውን ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ“ስማርት ሲቲ” ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ለማስጀመር የሚያስችል የቅድመ-ዝግጅት ሥምምነት ላይ ተደረሰ፡፡ የሦስትዮሽ የቅድመ-ዝግጅት የሥምምነት ፊርማቸውን ያኖሩት የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ፣ የኮሪያ መንግስት የፕሮጀክት ኮንሰርቲየም እና…

በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 260 ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 260 ሚሊየን ችግኞች እንደሚተከሉ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ሃላፊ አልማዝ ጊዜው (ዶ/ር) ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ የፊታችን ሐምሌ 10 ቀን 2015…

በአዲስ አበባ ከተማ የ109 የአሰሪና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የስራ ፈቃድ ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ109 የአሰሪና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የስራ ፈቃድ መሰረዙን የአዲስ አበባ የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ እርምጃ የተሰወደባቸው ኤጀንሲዎች በሀገር ውስጥ ሰራተኞችን በማገናኘት ላይ የሚሰሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡…

በዮርዳኖስ ለስራ የሚሰማሩ ኢትዮጵያውያንን መብት የሚያስጠብቅ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዮርዳኖስ ለስራ የሚሰማሩ ኢትዮጵያውያንን መብትና ጥቅም ለማስጠበቅ የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የስራ እና ክሕሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት ካሚል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ÷ ከዮርዳኖስ መንግስት ጋር በዮርዳኖስ ለስራ የሚሰማሩ…