Fana: At a Speed of Life!

ሁለንተናዊ የጤና አገልግሎትን ለማሻሻል እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገሪቱን ሁለንተናዊ የጤና አገልግሎት ለማሻሻል እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ሚኒስትሯ በአዲስ አበባ የሚገነባውን የባዮ ባንክና የላቦራቶሪ የጥራት ማረጋገጫ ናሙናዎች ማምረቻ ማዕከል…

በመዲናዋ መንግስት ያለአግባብ ሊያጣው የነበረ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ማዳን ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መንግስት ያለአግባብ ሊያጣው የነበረ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉን የከተማዋ ፍትሕ ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የሕግ ክትትል ዘርፍ ም/ሃላፊ አቶ ተስፋዬ ደጀኔ እንደገለጹት÷በ2015 በጀት ዓመት በመዲናዋ…

አየር መንገዱ በአፍሪካ ሀገራት የመገበያያ ገንዘብ በትኬት ሽያጭ ያስገባውን ገቢ በውጭ ምንዛሬ ለመሰብሰብ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ በተለያዩ ሀገራት የመገበያያ ገንዘብ በትኬት ሽያጭ ያስገባውን በዶላር፣ በፓውንድና በዩሮ ለመሰብሰብ እየሰራ መሆኑን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ። አቶ መስፍን÷አየር መንገዶች በገቡት ውል መሰረት…

ከውጭ የተገዛ 16 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት በቀጣዩ ሳምንት ወደ ሀገር ውስጥ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውጭ የተገዛ 16 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት በቀጣዩ ሳምንት ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ከንቲባ አዳነች ግንባታቸው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ ግዙፍ የግብርና ምርት የገበያ ማዕከላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ግንባታቸው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ ግዙፍ የግብርና ምርት የገበያ ማዕከላትን ጎብኝተዋል፡፡ ከንቲባዋ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለከተማ ቤተል አካባቢ እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አያት አካባቢ…

በህገወጥ ንግድ ሀገር ልታጣ የነበረውን ከ84 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተሰሩ ቅንጅታዊ ስራዎች በኮንትሮባንድና ህገወጥ ንግድ ሀገር ልታጣ የነበረውን ከ84 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለፀ፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር ፣ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ፣ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽንና…

የአየር ትንበያ መረጃዎች ትክክለኛነት ደረጃ እስከ 80 በመቶ መድረሱን ኢንስቲትዩቱ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሰጣቸው የአየር ሁኔታ ትንበያዎች ከ70 እስከ 80 በመቶ ትክክለኛ መሆናቸውን በጥናት አረጋግጫለሁ ሲል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለፀ። ኢንስቲትዩቱ፥ የአጭር፣ መካከለኛ እና የረጅም ጊዜ ተብለው የተለዩ የአየር ትንበያ መረጃዎችን…

ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በሰመራ ከተማ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ እየተካሄደ ነው። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ሀሠን መሐመድ እና የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኘሮጀክት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አስፋው አበበ ፣የኢትዮጵያ ኢንተርኘራይዝ ዋና ዳይሬክተር አለባቸው…

ክልሉ በ560 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ቡና በማልማት ከ40 ሺህ ቶን በላይ ምርት ለማዕከላዊ ገበያ አቅርቧል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2015 በጀት ዓመት በ560 ሺህ 20 ሄክታር መሬት ላይ ቡና በማልማት 42 ሺህ 611 ነጥብ 96 ቶን ምርት ለማዕከላዊ ገበያ መላኩን ገለጸ። የክልሉ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን እንዳስታወቀው፤ ባለፈው በጀት…

አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ወጣቶች ለሰላምና ልማት ግንባታ የድርሻቸውን እንዲወጡ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ወጣቶች የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግና የልማት ግንባታን ለማፋጠን የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ገለጹ። ዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀን ዛሬ በመቀሌ ከተማ…