በደቡብ ክልል “መከላከያ ሠራዊታችን ኢትዮጵያዊነታችን” በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል "መከላከያ ሠራዊታችን ኢትዮጵያዊነታችን'' በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ሰልፍ ከማለዳው ጀምሮ ተካሂዷል፡፡
በአርባ ምንጭ እና ዲላ ከተማ በተካሄደ ሰልፍ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ሲሆን÷ አለኝታችን በሆነው ሠራዊታችን ላይ…