Fana: At a Speed of Life!

አቶ ጌታቸው ረዳ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከወጣቶች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ በክልሉ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ከመቐለ ከተማ ወጣቶች ጋር እየተወያዩ ነው። በውይይት መድረኩ ከመቐለ ከተማ ሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ወጣቶች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሆሚቾ ጥይት ፋብሪካን በጎበኙበት ወቅት ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች መካከል …

👉 በኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ጥይቶችን የማምረት ሙከራዎች ቢኖሩም እስከዛሬ ሦስት ዓመት በፊት ድረስ ሀገራችን ከውጭ በማስገባት ላይ ተመስርታ ቆይታለች፡፡ 👉 አሁን ላይ ግን ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ከማምረት አልፎ ወደውጭ የመላክ ዐቅም አሳድጋለች፡፡ 👉 ኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የቀጣይ አንድ ዓመት አበይት ተግባራት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የካቲት 11 ቀን 2017 ዓ.ም በጠራው አስቸኳይ ስብሰባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የሶስት ዓመታት የስራ አፈፃፀም በማዳመጥ እና ያልተከናወኑ ተግባራትን ከግምት ውስጥ በማስገባት የኮሚሽኑን የስራ ዘመን…

አዲስ የኢንዱስትሪ ማሕበረሰብ እየተፈጠረ ነው- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ አዲስ የኢንዱስትሪ ማሕበረሰብ መፈጠሩን አመላካች ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ከፍተኛ የመንግሥት…

በአማራ ክልል ሕገ-ወጥ የማዕድናት ዝውውርን ለመከላከል እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ-ወጥ የማዕድናት ዝውውርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ እየሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በሁለት መንገዶች ሕገ-ወጥ የማዕድናት ዝውውር እንደሚስተዋል የቢሮው ምክትል ኃላፊ አበባ…

አሜሪካ ከዩክሬን ጋር የምታደርገውን የደህንነት መረጃ ልውውጥ አቋረጠች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ከዩክሬን ጋር ስታደርግ የቆየችውን የወታደራዊ ደህንነት መረጃ ልውውጥ ማቋረጧን አስታወቀች። ዋሽንግተን እና ኬቭ የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት ከተጀመረ ወዲህ የወታደራዊ ደህንነት መረጃዎችን ሲለዋወጡ መቆየታቸው ተነግሯል።…

ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ከማምረት አልፎ ወደውጭ የመላክ ዐቅም አሳድጋለች- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ከማምረት አልፎም ወደውጭ የመላክ አቅም ማሳደጓን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሆሚቾ ጥይት ፋብሪካን በጎበኙበት ወቅት፤ ኢትዮጵያ እንደ ታላቅ ሀገር ራስን የመቻል ጉዞዋን…

የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል እድል ፈጥረዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ዕድል መፍጠር መቻሉን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለፁ። የመስኖ ልማት ስራ በተበታተነ መልኩ ሲሰራ መቆየቱን…

ትምሕርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተቋቋሙበትን ዓላማ እንዲያስፈፅሙ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተቋቋሙበትን ዋና ዓላማ መዘንጋት እንደሌለባቸው የትምሕርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሳሰቡ፡፡ ሚኒስትሩ ከወለጋ ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ ጋር ዛሬ ባደረጉት ውይይት ላይ፤ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት…

ካራማራ መርከብ!

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካራማራ መርከብ የተሠራችው በፈረንጆቹ 1978 በጣሊያን ሀገር ነው፡፡ መርከቧ ከካራማራ ጦርነት ድል በኋላ ለድሉ መታሰቢያ በሚል ካራማራ የሚለውን ስያሜ ማግኘቷን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ መረጃ ያመላክታል፡፡ ምንም እንኳን…