በሲዳማ ክልል የማርበርግ ቫይረስን ለመቆጣጠር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – አቶ ደስታ ሌዳሞ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ የማርበርግ ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አሉ፡፡
የጤና ሚኒስቴር በሽታውን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የሕክምና ግብዓቶችንና አምስት አምቡላንሶችን ለሲዳማ…