Fana: At a Speed of Life!

ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና ሊጫወቱ ይገባል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ዘላቂ ልማትን በማረጋገጥ ሂደት ወሳኝ ሚና ሊጫወቱ ይገባል አሉ የትምህርት ሚኒስትር እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ75ኛ ዓመት አልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል አካል…

በሐረሪ ክልል የቱሪዝም መስህቦችን ለጎብኚዎች ምቹና ማራኪ ማድረግ ተችሏል – ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል የቱሪዝም መስህቦችን መልሶ በማልማትና ለጎብኚዎች ምቹና ማራኪ በማድረግ ረገድ አበረታች ተግባር ተከናውኗል አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ። መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ…

ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮች አካል መሆን አለባት – ጄነራል ፒየር ሺል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሣይ የምድር ኃይል አዛዥ ጄነራል ፒየር ሺል ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮች አካል መሆን አለባት አሉ። ከቀናት በፊት በሁለትዮሽ ወታደራዊ ጉዳዮች ከመከላከያ ሠራዊት ጄነራል መኮንኖች ጋር የመከሩት ጄነራል ፒየር ሺል የተለያዩ…

አፍሪካ የሕግ የበላይነትን በማስጠበቅ ዕድገቷን ለማረጋገጥ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ናት – አቶ ቴዎድሮስ ምህረት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ የሕግ የበላይነትን በማስጠበቅ ልማትና ዕድገቷን ለማረጋገጥ በወሳኝ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች አሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት። 4ኛው የአፍሪካ ህገመንግሥታዊ ፍርድ ቤቶች እና መሰል ተቋማት ዓለም አቀፍ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በተለያዩ  አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 5ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላለፈ። በዚህ መሰረት፦ 1ኛ. ሁሉንም የስፖርት መሰረተ ልማቶች ለከተማው ነዋሪ ተደራሽ ለማድረግ እና ተጠቃሚነት…

ከሆንግ ኮንግ የእሳት አደጋ ጋር በተያያዘ ተጨማሪ ስምንት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሆንግ ኮንግ የ128 ሰዎችን ሕይወት ከቀጠፈው የእሳት አደጋ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ ተጨማሪ ስምንት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የሀገሪቱ ገለልተኛ የጸረ ሙስና ኮሚሽን (ICAC) እንዳስታወቀው÷ በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች ከአደጋው…

ኮል ፓልመር በለንደን ደርቢ ይሰለፋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቼልሲው ኮል ፓልመር ከሁለት ወራት በኋላ ከጉዳት አገግሞ በመጪው እሁድ ቼልሲ አርሰናልን በሚያስተናግድበት ጨዋታ እንደሚሰለፍ ተረጋግጧል፡፡ የቼልሲ አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ በሰጡት መግለጫ÷ ፓልመር ከጉዳት አገግሞ የነበረ ቢሆንም በልምምድ ላይ…

የሸበሌ ሪዞርት ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ሥራ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የሚገኘውን የሸበሌ ሪዞርት ግንባታ በጥራትና በፍጥነት ለማጠናቀቀ በቅንጅት እየተሰራ ነው፡፡ የገበታ ለትውልድ የቱሪዝም ሥራዎች አካል የሆነው የሸበሌ ሪዞርት ፕሮጀክት የመጨረሻ ግንባታ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል። በመድረኩ…

ብሔራዊ ባንክ በአዲሱ የባንክ አዋጅ መሰረት ለስታንዳርድ ባንክ አዲስ ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ባንክ በተሻሻለው የባንክ ንግድ አዋጅ መሠረት ለስታንዳርድ ባንክ የኢትዮጵያ ተወካይ ቢሮ አዲስ ፈቃድ ሰጥቷል። ፈቃዱ የተሰጠው የውጭ ባንክ ተወካይ ቢሮዎች ፈቃድና ቁጥጥር በቀጥታ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ስር እንዲሆኑ በተደነገገው…

በአፍሪካ ብልጽግናን ለማረጋገጥ ተቋማት በፍትህ ላይ ተመስርተው ሊሰሩ ይገባል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ ሰላም የሰፈነባትና የበለጸገች እንድትሆን ተቋማት በፍትህ ላይ ተመስርተው ሊሰሩ ይገባል አሉ፡፡ 4ኛው የአፍሪካ ህገመንግስታዊ ፍርድ ቤቶች ሲምፖዚየም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዚሁ…