ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና ሊጫወቱ ይገባል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ዘላቂ ልማትን በማረጋገጥ ሂደት ወሳኝ ሚና ሊጫወቱ ይገባል አሉ የትምህርት ሚኒስትር እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ75ኛ ዓመት አልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል አካል…