Fana: At a Speed of Life!

ዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የታክስ አስተዳደር ለማዘመን እደግፋለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የታክስ አስተዳደር ለማዘመን አስፈላጊውን ቴክኒካዊ እና የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ በገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ስርዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋዬ ቱሉ በታክስ አስተዳደር ሥርዓት፣ ቴክኖሎጂና የሰው ኃብት…

ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ካላቸው ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ካላቸው አምስት የተለያዩ አገራት ኩባንያዎች ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ እና…

በእነ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕ) ላይ የ10 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ ሕገ መግሥቱን በኃይል ለማፍረስ ሲንቀሳቀሱ ነበር ተብለው በተጠረጠሩት በእነ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕ) ላይ የ10 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ። እንዲሁም በዚሁ መዝገብ ተካተው የነበሩት የባልደራስ የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አማሃ ዳኘው…

ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት በተሻለ መሠረት ላይ እያጸናች ነው- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት በተሻለ መሠረት ላይ እያጸናች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በታንዛንያ፣ ኮሞሮስ፣ ቡሩንዲና ኡጋንዳ ያደረጉት ጉብኝት…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ፡፡ እኩልነትና ማኅበራዊ ፍትሕ የነገሰባት ጠንካራ ኅብረብሔራዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚደረገው ርብርብ አቶ ግርማ የተሰጣቸውን ታላቅ ሕዝባዊ፣ ድርጅታዊና…

የአፍሪካ ሕብረት ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ለሱዳን ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያቀርብ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት በሱዳን ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ ለማቃለል አስቸኳይ ዓለም አቀፍ ድጋፍ ጠየቀ፡፡ እንዲሁም ግጭቱን ሸሽተው ከሱዳን ለሚወጡ ሰዎችም ጎረቤት ሀገራት እና ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ አስፈላጊውን ሁሉ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ ነው…

ከ63 ሺህ በላይ መምህራንና የዘርፉ አካላትን ያሳተፈ ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ63 ሺህ በላይ መምህራንና የዘርፉ አካላትን ያሳተፈ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የውይይት መድረኩ በ77 ክላስተር ማዕከላት እየተካሄደ ሲሆን÷ በዚህም ከ1 ሺህ 368 በላይ አወያዮች መሳተፋቸው ተገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ…

በትግራይ አምራች ኢንተርፕራይዞችን መልሶ ለማቋቋም እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በግጭቱ ጉዳት የደረሰባቸውን አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ለመደገፍ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጳውሎስ በርጋ÷ ዘርፉ እንዲያገግም በአጭር፣ መካከለኛና ረጅም…

ጠ/ ሚ ዐቢይ ከጀኔራል አብደል ፈታህ አልቡርሃን እና ከጀኔራል ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ጦር ዋና አዛዥ ጀኔራል አብደል ፈታህ አልቡርሃን እና ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች ዋና አዛዥ ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ሁለቱ መሪዎች ልዩነቶቻቸውን በመግባባት እንዲፈቱ…

አቶ ደመቀ መኮንን በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡   አቶ ደመቀ በሃዘን መግለጫቸው ÷“ወንድማችን አቶ ግርማ…