Fana: At a Speed of Life!

የሸዋል ዒድ ሰላምን አብሮነትን እና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎልብት መልኩ ይከበራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸዋል ዒድ ክብረ በዓል ሰላምን አብሮነትን እና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎልብት መልኩ እንደሚከበር የሀረሪ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን የሸዋል ዒድ በዓልን አስመልክተው ባስተላለፉት…

በሱዳን ያለውን ግጭት በመሸሽ የተለያዩ ሀገራት ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ያለውን ግጭት በመሸሽ የተለያዩ ሀገራት ዜጎች በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ዮሐንስ ከተማ በኩል ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ነው። ግጭቱን ሸሽተው በኢትዮጵያ ለተጠለሉ ሰዎችም በመተማ ዮሐንስ ከተማ ተገቢው እንክብካቤ እየተደረገላቸው መሆኑ…

የሸዋል ዒድ በዓል ከነገ ጀምሮ በሐረሪ ክልል ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸዋል ዒድ በዓል “ሸዋሊድ ለሰላም፣ ለአንድነት፣ ለአብሮነት እና ለቱሪዝም ዕድገት” በሚል መሪ ሐሳብ ከነገ ጀምሮ በሐረሪ ክልል መከበር እንደሚጀምር  ተገለጸ፡፡ ክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ  ኃላፊ ተወለዳ አብዶሽ በሰጡት መግለጫ÷ በዘንድሮ…

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ በ4 ዘርፎች የዓመታዊው ዓለም አቀፍ የጉዞ ሽልማት ዕጩ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ የዓመታዊው ዓለም አቀፍ የጉዞ ሽልማት (ወርልድ ትራቭል አዋርድ) በአራት ዘርፎች ዕጩ ሆኖ መቅረቡ ተገለጸ፡፡ ዓየር መንገዱ ÷ “ምርጥ የ2023 የአፍሪካ ዓየር መንገድ” ፣ “ምርጥ የ2023 የአፍሪካ ዓየር መንገዶች…

አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም እየተከናወኑ በሚገኙ ስራዎች እና ሌሎች ተግባራት ላይ…

በትግራይ ክልል እስከ 12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል መደበኛ ትምህርት ለመጀመር የሚያስችል ምዝገባ በሁሉም ትምህርት ቤቶች መጀመሩን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። በዛሬው ዕለትም ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል የደረሱ ተማሪዎች ሲመዘገቡ መዋላቸውን የቢሮው የኮሙኒኬሽን…

በሉሜ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ የሉሜ ወረዳ የትራፊክ ደህንነት አስተባባሪ ኢንስፔክተር ተክልየ ታምሩ እንደገለጹት÷አደጋው ዛሬ ጠዋት ከአረርቲ ከተማ ወደ አዳማ ከተማ ሲጓዝ የነበረ…

አቶ ደመቀ መኮንን ኡጋንዳ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለስራ ጉብኝት ኡጋንዳ ገብተዋል፡፡ አቶ ደመቀ ኡጋንዳ ሲደርሱ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሄነሪ ኦኬሎ አቀባበል አድርገውላቸዋል። በአራት የአፍሪካ ሀገራት ጉብኝት…

ኢትዮጵያ እና ኮሎምቢያ በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኮሎምቢያ በቱሪዝሙ ዘርፍ በትብብር ለመሥራት ሥምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለጸ፡፡ በስምምነቱ መሰረትም ሀገራቱ የጋራ ተጠቃሚነታቸውን መሰረት ባደረገ መልኩ ነው በትብብር የሚሠሩት፡፡ በጉዳዩ ላይ በቱሪዝም ሚኒስቴር የፕሮሞሽንና…

ፍርድ ቤቱ የእነ ሲሳይ አውግቸውን (ረ/ፕ) መዝገብ ተመልክቶ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ  

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ ሕገ መግስቱን በኃይል ለማፍረስ ሲንቀሳቀሱ ነበር ተብለው የተጠረጠሩት የእነ ሲሳይ አውግቸውን (ረ/ፕ) መዝገብ ተመልክቶ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ። የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት