የሸዋል ዒድ ሰላምን አብሮነትን እና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎልብት መልኩ ይከበራል – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸዋል ዒድ ክብረ በዓል ሰላምን አብሮነትን እና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎልብት መልኩ እንደሚከበር የሀረሪ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡
ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን የሸዋል ዒድ በዓልን አስመልክተው ባስተላለፉት…