Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል የሚከሰትን ድርቅ በዘላቂነት መቋቋም የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ድርቅ በተደጋጋሚ በሚያጠቃቸው አካባቢዎች ድርቅን መቋቋም የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የክልሉ አርብቶ አደር ቢሮ አስታወቃ። በአፍሪካ ቀንድ የምግብና ስርዓተ ምግብ ደህንነት ፕሮጀክት (ብሪፎንስ) እና የአደጋ ስጋት ቅነሳና…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በቢሾፍቱ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቢሾፍቱ ከተማ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን ጎብኝተዋል። በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በቢሾፍቱ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የከተማ ግብርና ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በዘርፉ የተሰማሩ የከተማዋ…

የኢድ ሶላት ስነ-ስርዓት በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ1 ሺህ 444ኛው የኢድ አልፈጥር  በዓል የኢድ ሶላት ስነ ስርዓት በሰላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሐይል አስታወቀ። በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የኢድ አልፈጥር በዓል የሶላት ስነ ስርዓት በርካታ…

የዒድ አልፈጥር በዓል በተለያዩ ከተሞች ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በተለያዩ ከተሞች በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከበረ፡፡ በዓሉ በጅማ፣ሀረር፣በጅግጅጋ፣አሰላ፣በደብረብርሃን፣ አሶሳና በዲላ ከተሞች በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ነው የተከበረው፡፡…

የዒድ አልፈጥር በዓል በመዲናዋ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 ዓ.ም የዒድ አልፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በአዲስ አበባ በድምቀት ተከብሯል፡፡ የዒድ አልፈጥር በዓል  በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት አንዱ እና በጉጉት የሚጠበቅ በዓል…

ርዕሳነ መስተዳድሮች ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 444ኛው ዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ይልቃል ከፋለ(ዶ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት ÷ዒድ አል ፈጥር ዕዝነት፣ ርህራሄ፣…

የዒድ አልፈጥር በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 ዓ.ም የዒድ አልፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከበረ፡፡ 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በመላው ኢትዮጵያ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ተከበረ፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ሼሪዓ ፍርድ ቤት በዓሉ የሰላም፣…

ረመዳን የተጣሉ ይቅር የሚባባሉበት፣  የመተሳሰብና የመደጋገፍ  ወር ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር 

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ለእስልምና እምነት ተከታዮች ለ1 ሺህ 444ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷ኢትዮጵያውያን ለእምነታቸውና ለሀገራቸው ባላቸው ቀናይነት…

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን በሱዳን ጉዳይ ላይ አስቸኳይ የሚኒስትሮች ስብሰባ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን በሱዳን ጉዳይ ላይ አስቸኳይ የሚኒስትሮች ስብሰባ ማካሄዱን የኮሚሽኑ ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሐመት ገለጹ። በቴሌኮንፈረንስ በተካሄደው አስቸኳይ ስብሰባው ላይ የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት…

ሕዝበ-ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት ሊሆን ይገባል – የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለ1 ሺህ 444ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ምክር ቤቱ በመልዕክቱ÷ ታላቁ የረመዳን ወር ሕዝበ-ሙስሊሙ በፆም በጸሎት የተለያዩ…