Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ነቀምት ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት ምሥራቅ ወለጋ ዞን ነቀምት ከተማ ገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ነቀምት ሲደርሱ ÷ አባ ገዳዎች፣ ሐደ ሲንቄዎች፣ የሃይማኖት አባቶች ፣ አመራሮች እና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች ደማቅ አቀባበል…

የገንዘብ ሚኒስቴር እና የፈረንሳይ ኤምባሲ የኢኮኖሚ ኮሚቴዎች የውይይት መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶስተኛው የገንዘብ ሚኒስቴር እና የፈረንሳይ ኤምባሲ የኢኮኖሚ ኮሚቴዎች ውይይት በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡ በመድረኩ የኢትዮጵያ እና የፈረንሳይ የፋይናንስ ባለሙያዎች፣ ባለስልጣናት እና የፈረንሳይ ኩባንያ ተወካዮች እየተሳተፉ ነው፡፡ በውይይት…

የሱዳን ኃይሎች የተኩስ አቁም ሥምምነቱን በመጣስ ውጊያ መቀጠላቸው ተሰምቷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች ለ24 ሰዓታት የተኩስ አቁም ሥምምነት ቢደርሱም ውጊያው መቀጠሉ ተገልጿል፡፡ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጣልቃ ገብቶ ካሸማገለና በሱዳን የተኩስ አቁም ሥምምነት ከተደረሰ ከሠዓታት ቆይታ በኋላም ጦርነቱ ተጠናክሮ መቀጠሉ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሲዳሚኛ ቋንቋ ባስተላለፉት መልዕክት “እንኳን ለሲዳማ አዲስ ዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል በሰላም…

በአዲስ አበባ ከ342 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ሰው ተኮር ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ራዳ ክፍለ ከተማ ከ342 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በ90 ቀናት ተገንብተው የተጠናቀቁና የተለያዩ ሰው ተኮር ፕሮጀክቶች ዛሬ ተመረቁ፡፡ በ90 ቀናት የተገነቡት ሰው ተኮር ፕሮጀክቶችም ከ27 በላይ ሲሆኑ÷ ከ342 ሚሊየን…

ብልጽግና ቃል የገባውን በተግባር ማረጋገጥና ፈተናዎችን ወደ እድል መቀየር መለያው መሆኑን እያረጋገጠ ይገኛል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ቃል የገባውን በተግባር ማረጋገጥና ፈተናዎችን ወደ እድል መቀየር መለያው መሆኑን በቀጣይነት እያረጋገጠ እንደሚገኝ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አደም ፋራህ ገለፁ። አቶ አደም፥ ብልጽግና ፓርቲ…

በህገ-ወጥ መንገድ የተከማቸ የጨው ምርት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በመዲናዋ የዋጋ ንረትን ለማባባስ በህገ-ወጥ መንገድ በከፍተኛ ደረጃ የተከማቸ የጨው ምርት መያዙን የፖሊስ የምርመራ ቡድን አስታውቋል፡፡ በጉዳዩ የተጠረጠረው አቶ ታደለ አበባው ደስታ የተባለ ግለሰብ ሆን ብሎ በጨው ምርት ገበያ ላይ ያልተገባ የዋጋ…

የፊቼ ጫምባላላ በዓል ያለ ምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ "ፊቼ ጫምባላላ" በዓል ያለ ምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር በቂ ዝግጅት መደረጉን የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ እንደገለጹት÷ የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል…

አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) ከፋኦ የኢትዮጵያ ተጠሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ(ኢ/ር) ከተባባሩት መንግስታት ድርጅት የምግብና እርሻ ድርጅት የኢትዮጵያ ተጠሪ ፋራይ ዚሙድዚ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ሚኒስቴሩ አዲስ…