Fana: At a Speed of Life!

የፌዴራል ፖሊስ ልብስ በመልበስ ንብረት የዘረፉ ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ልብስ በመልበስ በጦር መሳሪያ በማስፈራራት ከ395 ሺህ ብር በላይ ንብረት የዘረፉ ተከሳሾች ከ13 እስከ 14 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ፡፡ ተከሳሾቹ÷ 1ኛ አሸብር ተስፋዬ፣ 2ኛ አብዲ ሰይድ (ኢ/ር) እና 3ኛ ሰለሞን አየለ…

በቂርቆስ ክ/ከተማ በ90 ቀናት የተገነቡ ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ አራት በ90 ቀናት የተገነቡ ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶች ተመረቁ፡፡ በቀን ከ300 ሺህ እስከ 400 ሺህ ዳቦና ኬክ የማምረት አቅም ያለው በረከት የዳቦና ኬክ ማምረቻ ፋብሪካ ከተመረቁት ፕሮጀክቶች አንዱ…

በታላቁ አንዋር መስጅድ የረመዷን ወር የ27ኛው ሌሊት የተርሃዊ ሰላት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ አንዋር መስጅድ የረመዷን ወር የ27ኛው ሌሊት የተርሃዊ ሰላት ስነ ስርዓት ተካሂዷል፡፡ በታላቁ የረመዷን ወር ከመጨረሻዎቹ አስር ቀናት 7ኛው ጾሙ፣ በተጀመረ በ27ኛው ሌሊት የሚደረገው የተርሃዊ ሰላት ህዝበ ሙስሊሙ በጉጉት የሚጠበቀው ነው።…

ሚኒስቴሩ ከተመድ የልማት ፕሮግራም ጋር ያለውን ትብብር ለማጠናከር ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም (ዩ ኤን ዲ ፒ) ጋር ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር  እና  ዩ ኤን ዲ ፒ  በጋራ የሚያከናውኗቸውን ተግበራት በተመለከተ ግምገማ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የሱዳን አምባሳደር ጋርተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ከሱዳን አምባሳደር ጀማል ኤል ሼክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በትኩረት መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡ አምባሳደር…

በቦስተን ማራቶን አትሌት አማኔ በሪሶ 2ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ቦስተን ማራቶን አትሌት አማኔ በሪሶ 2ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቃለች፡፡ አማኔ ርቀቱን 2 ሰዓት ከ21 ደቂቃ 50 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ሁለተኛ ደረጃን መያዝ የቻለችው፡፡ ርቀቱን ኬንያዊቷ አትሌት ሄለን ኦብሪ 2 ሰዓት…

የሱዳን ሕዝብ አሁን ካጋጠመው ሁኔታ ለመውጣት የሚያስችለው ጥበብና ችሎታ ያለው ሕዝብ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ሕዝብ አሁን ካጋጠመው ሁኔታ ለመውጣት የሚያስችለው ጥበብና ችሎታ ያለው ሕዝብ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሱዳንን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት÷የጎረቤት አገር ሱዳን ህዝቦች…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሱዳን አቻቸው ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር አሊ ኢል ሳዲግ አሊ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አቶ ደመቀ ኢትዮጵያ ለሱዳን ህዝብ ያላትን አጋርነት እንዲሁም በተከሰተው ግጭት…

ለሸዋል ዒድ በዓል ስኬት በቅንጅት መስራት እንደሚገባ አቶ ኦርዲን በድሪ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሸዋል ዒድ በዓል አከባበር የተሳካ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት በትኩረት መስራት እንዳለባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ አሳሰቡ፡፡ አቶ ኦርዲን በድሪ የሸዋል ዒድ በዓል አከባበር ላይ በክልሉ ከሚገኙ የተለያዩ ተቋማት…

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከትሬድ ማርክ አፍሪካ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከትሬድ ማርክ አፍሪካ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚነስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የትሬድማርክ አፍሪካ በኢትዮጵያ ዳይሬክተር…