Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በኢትዮጵያ በተለያዩ ከተሞች እየተከበረ መሆኑን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዕለቱ የሚከበረው “ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል”  በሚል መሪ ሐሳብ መሆኑን…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር በጁባ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና በቀጣናዊ የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ…

በሰቆጣ ከተማ የኢፋ ቦሩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ዋግ ኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ በአሮሚያ ክልል መንግስት ድጋፍ የተገነባው ኢፋ ቦሩ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጠናቅቆ ርክክብ ተደርጓል፡፡ ትምህርት ቤቱ በ206…

የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ ከዓለም አቀፉ የእሴት-ተኮር ባንኮች ትብብር ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ ከዓለም አቀፉ እሴት-ተኮር ባንኮች ትብብር ልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የህብረቱን እሴት-ተኮር የባንክና አካታች የፋይናንስ አገልግሎት አሰጣጥ ተሞክሮን መለዋወጥ እንዲሁም ለኢትዮጵያ…

በአምራች ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረትና በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ክሮታጅ ጣህኒ የሰሊጥ ማቀነባበሪያ ፋብሪካን በጎበኙበት ወቅት…

ኢትዮጵያ መድን ድሬዳዋ ከተማን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ድሬዳዋ ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ጠባብ ውጤት አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ መድንን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ መሃመድ አበራ በ70ኛው ደቂቃ ላይ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ…

የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የፓርቲውን ዋና ጽ/ቤት የተቋም ግንባታ እንቅስቃሴ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የክልልና ከተማ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮች የፓርቲውን ዋና ጽ/ቤት የተቋም ግንባታ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት የተሰሩ የፓርቲ ዶክመንቴሽን፣ የሚዲያ ስቱዲዮ፣ ቤተ መጻሕፍትና…

ኢትዮ ቴሌኮም ያጋጠመውን የኢንተርኔት አገልግሎት ፍጥነት መቀነስና መቆራረጥ ችግር ለመፍታት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀይ ባህር ውስጥ በሚያልፍ ከፍተኛ ባንድዊድዝ ተሸካሚ ዓለም አቀፍ ባህር ጠለቅ የኢንተርኔት መገናኛ መስመር ላይ ባጋጠመ መቋረጥ ምክንያት የኢንተርኔት አገልግሎቱ በሌሎች አማራጭ መስመሮች ብቻ እየሰራ በመሆኑ ሰሞኑን የኢንተርኔት…

የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ሚናውን በላቀ ደረጃ ሊወጣ ይገባል ተባላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ግልጽነትና ተጠያቂነት እንዲሰፍን ሚናውን በላቀ ደረጃ ሊወጣ ይገባል ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። "ዓላማ ተኮር፣ የተናበበ እና የተቀናጀ የተግባቦት ሥርዓት ለዕምርታዊ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከሬቨረንድ ፍራንክሊን ግራሃም ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከቢሊ ግራሃም ኢቫንጀሊካል አሶሴሽን ፕሬዚዳንት ሬቨረንድ ፍራንክሊን ግራሃም ጋር ተወያይተዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ሬቨረንድ ፍራንክሊን ግራሃምን…