Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማጎልበት በቁርጠኝነት ይሰራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል የተጀመሩ ሰው ተኮር ተግባራትን በማስፋት የህዝብን ተጠቃሚነት ለማጎልበት በቁርጠኝነት ይሰራል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። በክልሉ "በመደመር መንግሥት እይታ የዘርፎች እመርታ" በሚል መሪ ሐሳብ ለብልፅግና ፓርቲ…

ኢትዮጵያ ኮፕ32ን እንድታዘጋጅ መመረጧ የዲፕሎማሲ ውጤት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ጉባዔን (ኮፕ32) እንድታዘጋጅ መመረጧ የስኬታማ ዲፕሎማሲ ውጤት ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራትን አስመልክቶ በሰጡት…

አቶ ኩመራ ዋቅጂራ በብዝኃ ህይወት ጥበቃ ላከናወኑት ስራ ተሸላሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ኩመራ ዋቅጂራ በብዝኃ ህይወት ጥበቃ ላከናወኑት ውጤታማ ስራ የተስክ ኮንዘርቬሽን አዋርድ አሸናፊ ሆነዋል። አቶ ኩመራ በለንደን በተካሄደው የሽልማት መርሐ ግብር በዘርፉ ከስነ ህይወት…

47ኛው የጉሚ በለል መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 47ኛው የጉሚ በለል መድረክ “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ እየተካሄደ የሚገኘው 20ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓልን ምክንያት በማድረግ ነው፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ…

በዲግሪና ከዛ በላይ ለሰለጠኑ ሠራተኞች ሰፊ የውጭ ሀገር የሥራ ሥምሪት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፊል ከሰለጠኑ ሠራተኞች በተጨማሪ በዲግሪና ከዛ በላይ ለሰለጠኑ ሠራተኞች ሰፊ የውጭ ሀገር የሥራ ሥምሪት እየተሰጠ ነው አለ የሥራና ክህሎት ማኒስቴር፡፡ በማኒስቴሩ የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ ፕሮጀክት ኃላፊ አቶ ብርሃኑ አለቃ ከፋና ፖድካስት ጋር…

ኢትዮጵያና ኳታር በወታደራዊ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) በኳታር ዶሃ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡ ሚኒስትሯ በዶሃ ቆይታቸው ከኳታር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና መከላከያ ሚኒስትር ሼክ ሳኡድ ቢን አብዱራህማን ቢን ሀሰን አል ታኒ ጋር ተወያይተዋል።…

በጥራት ላይ በትኩረት መሰራቱ የኢትዮጵያ ቡና ተፈላጊነት እንዲጨምር አስችሏል – አቶ ሻፊ ኡመር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጥራት ላይ በትኩረት መሰራቱ የኢትዮጵያ ቡና በዓለም አቀፍ ገበያ ተፈላጊነቱ እንዲጨምር አድርጓል አሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ም/ዋና ዳሬክተር ሻፊ ኡመር። ምክትል ዳይሬክተሩ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በ2017 በጀት ዓመት በቡና ምርት…

በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር አካባቢ የሕዝቦችን የልማት ተጠቃሚነት ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና ኬንያ ድንበር አካባቢ የሕዝቦችን ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነት ለማጠናከር በትብብር መስራት እንደሚገባ ተመላክቷል፡፡ በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር አካባቢ የሕዝቦችን የልማት፣ ሰላም እና መልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ…

ፈረንሣይ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር ይበልጥ ታጠናክራለች – ጄ/ል ፒየር ሺል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሣይ ከኢትዮጵያ ጋር በወታደራዊ መስክ ያላትን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ዝግጁ ናት አሉ የሀገሪቱ ምድር ጦር አዛዥ ጄኔራል ፒየር ሺል። በጄነራል ፒየር ሺል የተመራ የፈረንሣይ ወታደራዊ ልዑክ ከኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አመራሮች ጋር…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና በሱዳን ድንበር አካባቢ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም ጥሪን ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና በሱዳን አጎራባች አካባቢዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂ ሃይሎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ክልሉ ገብተዋል፡፡ ታጣቂ ሃይሎቹ ትጥቃቸውን ፈተው ወደ ክልሉ ከገቡ በኋላ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን…