ባለፈው ዓመት የሚያበረታታ የወጪ ንግድ አፈጻጸም እና ቀጥተኛ የውጭ መዋዕለ ንዋይ ፍሰት ጭማሪ ታይቷል -ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ዓመት የሚያበረታታ የወጪ ንግድ አፈጻጸም እና ቀጥተኛ የውጭ መዋዕለ ንዋይ ፍሰት ጭማሪ መታየቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ስብሰባውን ማካሄዱን በማህበራዊ…