የሀገር ውስጥ ዜና ኤምባሲው በአራት ወራት የ542 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ሕይወት መታደጉን ገለጸ ዮሐንስ ደርበው Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባለፉት አራት ወራት ብቻ የ542 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ሕይወት መታደጉን ገለጸ፡፡ እጅግ በጣም አደገኛ ከሆነው የሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ሰዋራ መንገዶች ተርፈው፣ የከፋ አደጋ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ 307 ሔክታር በከተማ ግብርና እየለማ መሆኑ ተገለጸ Shambel Mihret Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 307 ሔክታር መሬት በከተማ ግብርና እየለማ ነው መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር መሀመድ…
የሀገር ውስጥ ዜና በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የባንኮች አጠቃላይ ተቀማጭ ሀብት 1 ነጥብ 7 ትሪሊየን ብር ደርሷል-ዶ/ር ይናገር ደሴ ዮሐንስ ደርበው Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የባንኮች አጠቃላይ ተቀማጭ ሀብት 1 ነጥብ 7 ትሪሊየን ብር መድረሱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ ገለጹ፡፡ በ2014 በጀት ዓመት የባንኩ ሴክተር በበርካታ የጤናማነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ነዳጅን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል ተቋማቱ በቅንጅት ለመሥራት ተስማሙ Shambel Mihret Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጋር በመተባበር የትራፊክ አደጋ፣ የመንገድና የባቡር ትራንስፖርት ደኅንነትን ለማስጠበቅ እና በአቪዬሽን ዘርፍ በጋራ ለመሥራት እንዲሁም ነዳጅን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል ተስማምተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ከተለያየ አካባቢ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ወገኖች ከ23 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ ዮሐንስ ደርበው Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር እና የእየሩስ ዓለም ሕጻናትና ማህበረሰብ ከተለያየ አካባቢ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ወገኖች 23 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ መቄዶንያ የበጎ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢኖቬሽን ከችግር የሚነሳ ሀሳብን ወደ ፋይዳ የመቀየር ሂደት በመሆኑ ዘርፉን ማሳደግ ይገባል -የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ዮሐንስ ደርበው Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢኖቬሽን የሰው ልጆች የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች ትርጉም ባለው መልኩ ጥቅም አንዲሰጡ የማድረግ ሂደት መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በሚኒስቴሩ የኢኖቬሽን ልማትና ምርምር ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄነራል ሰላምይሁን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦዲት ሥራን ውጤታማ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት በባለቤትነት መንፈስ እንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ Meseret Awoke Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ሀብት እንዳይባክን ኦዲተሮች በሚያደርጉት ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በባለቤትነት መንፈስ ለኦዲት አፈጻጸም ውጤታማነት በትጋት መስራት አንዳለባቸው የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካለኝ አሳሰቡ፡፡ የፌዴራል ዋናው…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር ሊያ ታደሰ ለጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ Mikias Ayele Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ለጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉትና በእንግሊዝ እና አየርላንድ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በእንግሊዝ እና ሰሜን አየርላንድ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በአማራና አፋር ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ምዕራብ ክልል የ2015 ረቂቅ በጀት 11 ቢሊየን 33 ሚሊየን በላይ ሆኖ እንዲጸድቅ ለምክር ቤቱ መራ Melaku Gedif Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በተከታታይ በካሄዳቸው 8ኛ እና 9ኛ መደበኛ ስብሰባዎች የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ በ8ኛ መደበኛ ጉባዔ በተለያዩ ጉዳዮች…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ለአንድ ቻይና ፖሊሲ ያላቸውን ድጋፍ ገለፁ ዮሐንስ ደርበው Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ እ.ኤ.አ. በ1971 የወጣውን የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ የአንድ ቻይና ፖሊሲን በመደገፍ ያሳለፈውን ውሳኔ ዛሬም እንደሚደግፉ ገለፁ። የአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች…