Fana: At a Speed of Life!

ኤምባሲው በአራት ወራት የ542 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ሕይወት መታደጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባለፉት አራት ወራት ብቻ የ542 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ሕይወት መታደጉን ገለጸ፡፡ እጅግ በጣም አደገኛ ከሆነው የሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ሰዋራ መንገዶች ተርፈው፣ የከፋ አደጋ…

በአዲስ አበባ 307 ሔክታር በከተማ ግብርና እየለማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 307 ሔክታር መሬት በከተማ ግብርና እየለማ ነው መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር መሀመድ…

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የባንኮች አጠቃላይ ተቀማጭ ሀብት 1 ነጥብ 7 ትሪሊየን ብር ደርሷል-ዶ/ር ይናገር ደሴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የባንኮች አጠቃላይ ተቀማጭ ሀብት 1 ነጥብ 7 ትሪሊየን ብር መድረሱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ ገለጹ፡፡ በ2014 በጀት ዓመት የባንኩ ሴክተር በበርካታ የጤናማነት…

ነዳጅን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል ተቋማቱ በቅንጅት ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጋር በመተባበር የትራፊክ አደጋ፣ የመንገድና የባቡር ትራንስፖርት ደኅንነትን ለማስጠበቅ እና በአቪዬሽን ዘርፍ በጋራ ለመሥራት እንዲሁም ነዳጅን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል ተስማምተዋል፡፡…

ከተለያየ አካባቢ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ወገኖች ከ23 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር እና የእየሩስ ዓለም ሕጻናትና ማህበረሰብ ከተለያየ አካባቢ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ወገኖች 23 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ መቄዶንያ የበጎ…

ኢኖቬሽን ከችግር የሚነሳ ሀሳብን ወደ ፋይዳ የመቀየር ሂደት በመሆኑ ዘርፉን ማሳደግ ይገባል -የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢኖቬሽን የሰው ልጆች የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች ትርጉም ባለው መልኩ ጥቅም አንዲሰጡ የማድረግ ሂደት መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በሚኒስቴሩ የኢኖቬሽን ልማትና ምርምር ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄነራል ሰላምይሁን…

የኦዲት ሥራን ውጤታማ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት በባለቤትነት መንፈስ እንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ሀብት እንዳይባክን ኦዲተሮች በሚያደርጉት ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በባለቤትነት መንፈስ ለኦዲት አፈጻጸም ውጤታማነት በትጋት መስራት አንዳለባቸው የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካለኝ አሳሰቡ፡፡ የፌዴራል ዋናው…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ ለጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ለጤና ተቋማት መልሶ ግንባታ የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉትና በእንግሊዝ እና አየርላንድ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በእንግሊዝ እና ሰሜን አየርላንድ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በአማራና አፋር ክልል…

የደቡብ ምዕራብ ክልል የ2015 ረቂቅ በጀት 11 ቢሊየን 33 ሚሊየን በላይ ሆኖ እንዲጸድቅ ለምክር ቤቱ መራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በተከታታይ በካሄዳቸው 8ኛ እና 9ኛ መደበኛ ስብሰባዎች የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።   ምክር ቤቱ በ8ኛ መደበኛ ጉባዔ በተለያዩ ጉዳዮች…

የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ለአንድ ቻይና ፖሊሲ ያላቸውን ድጋፍ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ እ.ኤ.አ. በ1971 የወጣውን የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ የአንድ ቻይና ፖሊሲን በመደገፍ ያሳለፈውን ውሳኔ ዛሬም እንደሚደግፉ ገለፁ። የአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች…