የትምህርት ስርዓቱን ውጤታማ አድርጎ ለመምራት የሥራ ባህል ለውጥ እንደሚያስፈልግ ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ስርዓቱን ውጤታማ አድርጎ ለመምራት የሥራ ባህል ለውጥ ማምጣት እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2014 ዓ.ም አፈጻጸም ግምገማና የ2015 ዓ.ም የቅድመ ዝግጅት ሥራ…