Fana: At a Speed of Life!

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የአገራዊ ምክክሩን ሂደት የሚከታተል ቡድን አቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የአገራዊ ምክክሩን ሂደት የሚከታተል ቡድን ማቋቋሙን አስታውቋል፡፡ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አገራዊ ምክክሩን አስመልክቶ ከሲቪል ማህበራት እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይቷል።…

የሃይማኖት ቴሌቪዥን ጣቢያዎች እስከ ነሐሴ 13 እንዲመዘገቡ ባለሥልጣኑ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢሰ ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የሃይማኖት የቴሌቪዥን ጣቢያዎች እስከ ነሐሴ 13 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ አመልክተው ፈቃድ እንዲወስዱ ጥሪ አቀረበ። የመገናኛ ብዙኃን አዋጁ ህብረተሰቡ የሃይማኖት ፕሮግራሞችን ለመከታተል ያለውን ፍላጎት…

10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት የፊታችን ነሐሴ 29 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት ስነ ስርዓት የፊታችን ነሐሴ 29 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚካሄድ የበጎ ሰው ሽልማት በጎ አድራጎት ድርጅት አስታውቋል፡፡ ሽልማቱ ለሀገርና ለማህበረሰቡ አርአያነት ያለው ተግባር የፈፀሙ…

10 ዞኖችና 6 ልዩ ወረዳዎች በክልል የመደራጀት ጥያቄአቸውን ለፌደሬሽን ምክር ቤት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሚገኙ አሥር ዞኖችና ስድስት ልዩ ወረዳዎች በክልል የመደራጀት ጥያቄአቸውን ዛሬ ለፌደሬሽን ምክር ቤት አቅርበዋል፡፡ ጥያቄውን የተቀበሉት የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር÷ ምክር ቤቱ ውሳኔውን…

ቻይና በታይዋን የባህር ዳርቻዎች ላይ የተሳካ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የወታደራዊ ልምምዴ አንድ አካል ነው ያለቸውን የሚሳኤል ጥቃት በታይዋን የባህር ዳርቻ ላይ መፈጸሟን አስታወቀች፡፡ የቻይና ጦር ምስራቃዊ ዕዝ አዛዥ እንደገለጹት÷የሀገሪቱ የተቀናጀ ወታደራዊ ሃይል በታይዋን የባህር ወሽመጥ ምስራቃዊ ክፍል…

ተቋማቱ በምርምርና በሰው ኃይል ልማት በትብብር ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በምርምርና በሰው ኃይል ልማት በትብብር ለመሥራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ። በተጨማሪም የትብብር ስምምነቱ÷ በቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት ማልማት፣ በምርምር እና…

ቻይና የስነ-ምህዳር ካርበን መቆጣጠሪያ ሳተላይት ወደ ህዋ ላከች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በሻንዚ ግዛት ከሚገኘው የሳተላይት ማምጠቂያ ማዕከል የመሬት ስነ-ምህዳር የካርቦን መቆጣጠሪያ ሳተላይት እና ሌሎች ሁለት ሳተላይቶችን በዛሬው ዕለት ወደ ህዋ ልካለች። የካርበን መቆጣጠሪያ ሳተላይቱ የመሬት ሥነ-ምህዳርን እና የተፈጥሮ ሀብቶችን…

አምራቾች ውጤታማነታቸውን ለማስቀጠል ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መሥራት እንደሚገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚሠሩ አምራቾች የሚገጥሟቸውን ተግዳሮቶች ለመፍታትና ውጤታማ ለማድረግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራርን መተግበር እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡ በዘርፉ የሚታየውን ችግር ለመፍታትና ውጤታማነታቸውን…

ዛሬ ምሽትና ሌሊት ላይ በሚካሄዱ የማጣሪያና ፍፃሜ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ከ20 ዓመት በታች ሻምፒዮና ዛሬ ምሽትና ሌሊት ላይ በሚካሄዱ የማጣሪያና የፍፃሜ ውድድሮ ኢትዮጵያውያን አትሌቶቸቸ ይሳተፋሉ፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ከ5 ላይ በሚካሄድ የወንዶች 800 ሜትር ማጣሪያ ውድድር÷ ኤርሚያስ ግርማ እና መርሲሞይ ካሳሁን…

በመደጋገፍ ከተሠራ የማይታለፍ ችግርና ፈተና አይኖርም – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመደጋገፍና በመተባበር ከተሠራ የማይታለፍ ችግርና ፈተና አይኖርም ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ቴና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ በክረምቱ የሚከናወኑ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳትና ሌሎች የበጎ ፈቃድ…