በቤኒሻጉል ጉሙዝ ክልል ከ83 ሺህ በላይ የተፈናቀሉ ወገኖች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል- የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ83 ሺህ በላይ የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው መመለሳቸውን የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ታረቀኝ ታሲሳ እንደገለጹት÷ በክልሉ…