Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻጉል ጉሙዝ ክልል ከ83 ሺህ በላይ የተፈናቀሉ ወገኖች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል- የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ83 ሺህ በላይ የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው መመለሳቸውን የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ታረቀኝ ታሲሳ እንደገለጹት÷ በክልሉ…

ሶማሊላንድ ሉዓላዊነቴን ተጋፍቷል በሚል “ቢቢሲ”ን ከሥራ ማገዷተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶማሊላንድ ቢቢሲ የግዛቴን ሉዓላዊነት ተጋፍቷል በሚል ሥራውን እንዲያቆም መወሰኗን አስታወቀች፡፡ የሶማሊላንድ ማስታወቂያ ሚኒስትር ሳሌባን ዩሱፍ አሊ ኮሬ በሀርጌሳ በሰጡት መግለጫ ÷ ቢቢሲ ለ30 ዓመታት ራሷን ችላ ለቆመችው ዴሞክራሲያዊ ግዛት…

በበጀት አመቱ 17 ፕሮጀክቶችን ገንብቶ ማጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በራስ አቅም 17 ፕሮጀክቶች ገንብቶ ማጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል፡፡ ተቋሙ እንዳስታወቀው÷ ከተጠናቀቁት ፕሮጀክቶች መካከል ሁለቱ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ግንባታ ቢሮ፣ 11 የሲቪል ሥራዎች ግንባታ…

የሐረሪ ክልል ካቢኔ የ2015 ረቂቅ በጀት ከ3 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ እንዲጸድቅ ለክልሉ ምክር ቤት መራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) በ2015 በጀት ዓመት የክልሉ መንግሥት ረቂቅ በጀት ከ3 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ እንዲጸድቅ ለክልሉ ምክር ቤት መርቷል፡፡ የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ2015…

ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ጉዳዮች ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ጉዳዮች ሃላፊ ጆን ሮቢንሰን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በምክክሩ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና በአሜሪካ መንግስት መካከል ስላለው ኢኮኖሚያዊ…

ኢትዮጵያ በሴቶች 3 ሺህ ሜትር የመሰናክል ፍፃሜ በሁለት አትሌቶች ትወከላለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንጋቱ 11 ሰዓት ከ45 ላይ የሴቶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል የፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል፡፡ በፍጻሜው መቅደስ አበበ እና ወርቅውሃ ጌታቸው ኢትዮጵያን ወክለው ይወዳደራሉ። በሌላ በኩል ከሌሊቱ 8 ሰዓት ከ25 ላይ የ5 ሺህ…

አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከማልታ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከማልታ አምባሳደር ሮናልድ ሚካሌፍ ጋር ተወያይተዋል። አቶ ደመቀ መኮንን በዚህ ወቅት የማልታ መንግስት በቅርቡ ኤምባሲውን በኢትዮጵያ መክፈቱን…

በአፋር “ዳርሳ ጊታ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት” መልሶ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ካሳ ጊታ የሚገኘውን “ዳርሳ ጊታ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት” መልሶ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል። የመሰረት ድንጋዩን ያስቀመጡት የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል…

በመዲናዋ በ60 ቀናት ሰው ተኮር ፕሮጀክት የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተጀመረው የ60 ቀናት ሰው ተኮር ፕሮጀክት በልደታ ክፍለ ከተማ ጌጃ ሰፈር የምገባ ማእከል ፣ የመኖሪያ ቤቶች ፣ ሱቆች፣ የዳቦ መሸጫና የከተማ ግብርና ስራ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡ ፕሮጀክቶቹንም የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች…

“የሙቀት ማዕበል” በአውሮፓ ደኖችን እያጋየ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበርካታ የአውሮፓ ሀገራት የተከሰተው ከፍተኛ ሙቀት በቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ከፍተኛ ውድመት እያስከተለ መሆኑ ተገለጸ። በቀዝቃዛ የዓየር ንብረቷ የምትታወቀው ብሪታኒያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከ40 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ በላይ የሆነ የሙቀት መጠን…