Fana: At a Speed of Life!

የክልልነት ጥያቄዎችን የአመጽና የሁከት መነሻ ለማድረግ በሚሞክሩ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የፌዴራል የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልልነት ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ ምላሽ እንዲያገኙ ከመንቀሳቀስ ይልቅ ጉዳዩን የአመጽና የሁከት መነሻ ለማድረግ በሚሞክሩ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ ፌዴራል የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስጠነቀቀ።   የፌዴራል…

“አዋቂ” የተሰኘው የማህበራዊ ሚዲያ ጊዜውን የዋጁና ወጣቶችን ወደበጎ ነገር የሚመሩ አቀራረቦችን ይዞ መጥቷል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)“አዋቂ” የተሰኘው የማህበራዊ ሚዲያ ጊዜውን የዋጁ እና ወጣቶችን ወደበጎ ነገር የሚመሩ አቀራረቦችን ይዞ መጥቷል ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡   የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፈርስት ኮንሰልት ጋር በጋራ…

በተለያዩ ከተሞች በ104 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ካምፓሶችና ቅርንጫፎች ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የክልል ከተሞች በሚገኙ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ካምፓሶችና ቅርንጫፎች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ተቋማቱ የእርምት እርምጃ የተወሰደባቸው የእውቅና ፈቃድ ባልተሰጠባቸው…

ሚኒስቴሩ በቀጣይ ዓመት በ70 የትምህርት ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና እንደሚሰጥ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ዓመት በ70 የትምህርት ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና የሚሰጥ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የአስተዳደርና መሠረተ-ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሰለሞን አብረሃ ከሚመጣው ዓመት ጀምሮ…

የኦሮሚያ ክልል ለአገራዊ ምክክሩ ስኬት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል – ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ

  አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለአገራዊ ምክክሩ መሳካት አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚያደርግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አረጋገጡ፡፡   ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ከአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ…

ሚኒስቴሩ ከተመድ ሥርዓተ ፆታ እኩልነትና ሴቶችን ማብቃት ተቋም ጋር ስምምነት ተፈራርመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በተመድ ሥርዓተ ፆታ እኩልነትና ሴቶችን ማብቃት ተቋም ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት በስራ ላይ የሚውልና የስራ ግንኙነታቸውን የሚያጠናክር የመግባቢያ ሰነድና የፕሮጀክት ስምምነት ተፈራርሙ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው…

ኢትዮጵያ ድርቅን ለመቋቋም ከጎረቤት ሀገራት ጋር ተቀናጅታ እየሠራች ነው- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ድርቅን ለመቋቋም ከጎረቤት ሀገራት ጋር በቅንጅት እየሠራች መሆኗን የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ አቶ አደም ፋራህ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሚስ ሃና ቴተህ…

ፊቤላ ኢንዱስትሪያል ኮምፕሌክስ የሱፍ ዘይት አምርቶ ለገበያ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊቤላ ኢንዱስትሪያል ኮምፕሌክስ የሱፍ ዘይት አምርቶ ለገበያ ማቅረብ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ባለፈው አንድ ዓመት ከ95 ሚሊየን ሊትር በላይ የፓልም ዘይት አምርቶ ለገበያ አቅርቤያለሁ ያለው ድርጅቱ ፥ በአሁኑ ሠዓት የሱፍ ዘይት ማምረት ጀምሬያላሁ…

ብሪታንያ በከፍተኛ የሙቀት ማዕበል ልትመታ እንደምትችል የአየር ንብረት ትንበያ መረጃ አመላከተ

በአዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥለው ሳምንት ዋና ከተማዋን ለንደንን ጠምሮ የብሪታንያ አንዳንድ አካባቢዎች በከፍተኛ የሙቀት ሞገድ ሊመቱ እንደሚችሉ የሀገሪቱ የአየር ንብረት ትንበያ ቢሮ አስጠንቅቋል፡፡ ማስጠንቀቂያውን ተከትሎ የአገሪቱ መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁ…

የሀገር ሰላምና እርቅ እንዲስፋፋ በማድረግ ረገድ  የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ትልቅ ሚና አላቸው-ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ሰላምና እርቅ እንዲስፋፋ በማድረግ ረገድ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ትልቅ  ሚና እንዳላቸው የፍትሕ ሚኒስተር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ተናገሩ ፡፡ አምስተኛው የኢፌዴሪ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የክልልና የፌደራል ባለድርሻ…