የግብርና ኢንዱስትሪዎች ለሀገር ብልፅግና የላቀ ድርሻ እንዳላቸው የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለአልሚ ባለሀብቶች ማስተዋወቅ መርሐ ግብር በሐዋሳ ተካሄደ፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በልማት የጠነከረች ሀገር በመፍጠር ለትውልድ…