Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ለቀጣይ 20 ዓመታት የሚያገለግል አዲስ ክልላዊ የከተሞች ፕላን ዝግጅት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለቀጣይ 20 ዓመታት የሚያገለግል አዲስ ክልላዊ የከተሞች ፕላን ዝግጅት መጀመሩ ተገለጸ፡፡ የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከዩኤን ሃቢታት ጋር በመተባበር በአማራ ክልል በሚተገበረው አዲስ ፕላን ላይ ውይይት እያካሄደ ነው።…

ተወዳዳሪ የዲጂታል ክህሎት ያለው ዜጋ ለመፍጠር እየተሠራ ነው – የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዲጂታሉ ዓለም ውስጥ ተወዳዳሪ የሚሆን የዲጂታል ክህሎት ያለው ዜጋ ለመፍጠር እየተሠራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ከተባበሩት መንግስታት የካፒታል ልማት ፈንድ ጋር በመተባበር በዲጂታል ክህሎት…

በመዲናዋ የፈጣን አውቶቡስ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥባቸው መስመሮች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ፈጣን የአውቶቡስ ትራንስፖርት አገልግሎት ለመሥጠት ዝግጅት መጀመሩን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ገለጸ፡፡ ቢሮው በመሪ ዕቅዱ የማኅበረሰቡን የትራንስፖርት ችግር ለመቅረፍ ፈጣን ፣ አስተማማኝ፣ ደኅንነቱ የተጠበቀ፣ ተደራሽ፣ ወጪ ቆጣቢ እና…

በደቡብ ክልል አዲሱን ስርዓተ ትምህርት ወደ ትግበራ ለማስገባት የተሠራው ሥራ ውጤታማ መሆኑን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱን ስርዓተ ትምህርት ወደ ሙሉ ትግበራ ለማስገባት በተሠሩ ሥራዎች ውጤታማ ለውጥ መታየቱን የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለፀ፡፡ በክልሉ ትምህርት ቢሮ የአዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት ስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ተግባራትን…

በታንዛኒያ ምንነቱ ባልታወቀ ህመም ሶስት ሰዎች ለኅልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህመሙ ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ ድካም እና ነስር እንደሚስከትል የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። እስካሁን በህመሙ ሳቢያ በደቡብ ምስራቅ ታንዛኒያ ሶስት ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ 10 ሰዎች መታመማቸውም ነው የተገለጸው። ምልክቶቹ እንደ ኢቦላ…

ከተለያዩ የአፍሪካና መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ የሚገኙ 12 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ሊመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዛሬ ጀምሮ ከተለያዩ የአፍሪካና መካከለኛው ምስራቅ በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ የሚገኙ 12 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ዛሬ…

ሰው በማገት 212 ሺህ 450 ብር የተቀበለው ግለሰሰብ በ17 አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው በማገት 212 ሺህ 450 ብር የተቀበለው ግለሰሰብ በ17 አመት ፅኑ እስራት መቀጣቱን የመተማ ወረዳ ፍትህ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ተከሳሹ አቶ ታደለ ፀጋ ፈንቴ በጭልጋ ወረዳ ሰራቫ ቀበሌ ነዋሪ ሲሆን ካልተያዙ ግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን ጥቅምት…

‘ስለ ኢትዮጵያ’ ሀገራዊ የምክክር መድረክ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 'ስለ ኢትዮጵያ' በሚል ርዕስ የተዘጋጀውና በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች የሚመክረው መድረክ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የኢትዮጵያን ታሪክ ከ”ድሮ” እስከ “ዘንድሮ” የሚያሳይ የፎቶ አውደ-ርዕይ ተዘጋጅቶ በተሳታፊዎች ተጎብኝቷል። “ስለ…

እህል ከዩክሬን ለዓለም ገበያ በሚቀርብበት አግባብ ላይ ሥምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ፣ ዩክሬን፣ ቱርክ እና የተመድ ባለሥልጣናት የምግብ እህል ከዩክሬን በጥቁር ባሕር በኩል ለዓለም ገበያ በሚቀርብበት አግባብ ላይ ተሥማምተዋል፡፡ የቱርክ መከላከያ ሚኒስትር ሁሉሲ አካር ረቡዕ ዕለት እንዳስታወቁት ÷ ሀገራቱ እና የተመድ…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስድስተኛ የፓርላማ ዘመን 1ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው ዕለት በምክር ቤቱ የጉባኤ አዳራሽ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ምክር ቤቱ ስድስተኛ የፓርላማ ዘመን 1ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ በግፍ ለተጨፈጨፉ…