Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በከተማ ምግብ ዋስትና ፕሮግራም በአማራ ክልል በተለያየ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል የ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ፈንታ ደጀን ለአማራ ክልል…

የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ማጠናቀቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ማጠናቀቂያ መርሐ ግብር በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ፈንታ ደጀን÷ መንግስት በከተሞች ያሉ ዜጎችን የከፋ ድህነት ለመከላከልና ኑሯቸውን ለማሻሻል፥…

በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ 59 ተጋላጭ ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው መለሰ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ቢሮ ጋር በመተባባር በሳምንቱ ውስጥ 59 ፍልሰተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን አስታወቀ። ከተመላሽ ፍልሰተኞች መካከል ሩብ ያህሉ ሴቶችና ሕፃናት መሆናቸውንም ነው…

በአፋር ክልል በተወሰኑ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ መስመር መልሶ ግንባታ ሥራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አገልግሎት ተቋርጦባቸው የቆዩ የአፋር ክልል ወረዳዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ የኤሌክትሪክ መስመር የጥገና፣ የመልሶ ግንባታ እና የአዲስ መስመር ዝርጋታ ሥራ መጠናቀቁን የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ፡፡ በጥገናው 52 ነጥብ 36 ኪሎ ሜትር…

ከ8ኛ ክፍል ተፈታኞች ገንዘብ በመሰብሰብ የፈተና መልስ ሰጥተዋል የተባሉ 6 መምህራን ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ተፈታኞች ገንዘብ በመሰብሰብ የፈተና መልስ ሰጥተዋል የተባሉ ርዕሰ መምህሩን ጨምሮ አምስት ሰዎች ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ክስ የተመሰረተው አንደኛ ርዕሰ መምህር አብዱ ሸኩር ጀማል፣ ሁለተኛ ተከሳሽ የድሬዳዋ ፖሊስ ዋና ሳጅን…

የዜጎች ሰብአዊ እርዳታም ሆነ ጥበቃ ለድርድር አይቀርብም – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎች ሰብአዊ እርዳታም ሆነ ጥበቃ ለድርድር እንደማይቀርብ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ አስታወቁ። ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ መንግሥት የዜጎችን ደኅንነት ለማስጠበቅና የሰብዓዊ ዕርዳታ እንዲሁም የመሰረታዊ አገልግሎት…

ባህርዳር ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባህርዳር ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በሜዳው እና በደጋፊው ፊት የተጫወተው ባህር ዳር ከተማ በኦሴ ማውሊ እና ፉአድ ፈረጃ ሁለት ጎሎች አዲስ አዳጊውን ለገጣፎ ለገዳዲን በማሸነፍ ወሳኝ ሶስት…

ኢራን በአውሮፓ ህብረት ተጠሪ ተቋማትና ግለሰቦች ላይ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ሽብርተኝነትን ይደግፋሉ ባለቻቸው የአውሮፓ ህብረት ተጠሪ ተቋማትና ግለሰቦች ማዕቀብ ጣለች፡፡ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሁሴን አሚር አብዱላሂያን እንደገለፁት÷ ማዕቀብ የተጣለባቸው ተቋማትና ግለሰቦች ሽብርተኝነትን እና አሸባሪዎችን…

በትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ወሎ ዞን ወግዲ ወረዳ ወግዲ ሰቃ-ሽንብራ 'ውጅቡ' አካባቢ በተከሰተየትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በጽህፈት ቤቱ የመንገድ ትራፊክ ደኅንነት ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር…

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት አመራሮች በደቡብ ክልል በኩታ ገጠም እየለማ የሚገኝን ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት አመራሮች በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ በኩታ ገጠም እየለማ የሚገኝን የስንዴ፣ ባቄላና ጤፍ ማሳን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ÷ የምክር ቤቱን ሰብሳቢ መብራቱ መለሰን ጨምሮ በደቡብ ክልል በምክትል…