በአማራ ክልል ለቀጣይ 20 ዓመታት የሚያገለግል አዲስ ክልላዊ የከተሞች ፕላን ዝግጅት ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለቀጣይ 20 ዓመታት የሚያገለግል አዲስ ክልላዊ የከተሞች ፕላን
ዝግጅት መጀመሩ ተገለጸ፡፡
የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከዩኤን ሃቢታት ጋር በመተባበር በአማራ ክልል በሚተገበረው አዲስ ፕላን ላይ ውይይት እያካሄደ ነው።…