Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ትላንት ምሽት በተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል። አደጋው ከምሽቱ 12:36 ሰዓት ላይ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ጉርድ ሾላ ንግድ ባንክ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና የብሉ ናይል ግዛት የሕዝቦችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስራዎችን በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና የብሉ ናይል ግዛት የሕዝቦችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስራዎችን በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ። የሁለቱ ክልሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በደማዚን ከተማ ለሁለት ቀናት ሲያካሂዱት የነበረው የምክክር መድረክ ዛሬ…

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በተለያዩ ሀገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች 127ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች አክብረዋል፡፡ በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የፓኪስታን መንግስት አመራሮች፣ የመገናኛ ብዙሃን እና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ…

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል አስመልክቶ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ

127ኛው የአድዋ ድል በዓል በመላ ሀገሪቱ በወጣለት ፕሮግራም መሠረት ተከብሯል። ለዚህ ስኬት አስተዋጽዖ ያደረጉትን አካላት ሁሉ መንግሥት ያመሰግናል። 127ኛው የአድዋ ድል በዓል ያለፈውን ታሪክ በሚያዘክር፣ ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጸና፣ የሀገር ግንባታንም በሚያጠናክር መልኩ እንዲከበር…

የሰላም ስምምነቱ ኢትዮጵያ ያለውጭ ጣልቃ ገብነት ውስጣዊ ችግሯን የመፍታት አቅም እንዳላት ያሳየ ነው- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ኢትዮጵያ ያለውጭ ጣልቃ ገብነት ውስጣዊ ችግሯን የመፍታት አቅም እንዳላት ያሳየ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን…

በትጋት፣ በትዕግሥትና ብሔራዊ ሕጎችን በማክበር የጋራ ጥረታችን ታክሎበት ከድህነት ነጻ የሆነች ሀገር መፍጠር እንችላለን – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትጋት፣ በትዕግሥት እና ብሔራዊ ሕጎችን በማክበር የጋራ ጥረታችን ታክሎበት ከድህነት ነጻ የሆነች ሀገር መፍጠር እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን የተዘጋጀውን…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታር የንግድና ኢንዱስትሪ ም/ቤት ሊቀ መንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታር የንግድና ኢንዱስትሪ ም/ቤት ሊቀ መንበር ሼክ ካሊፍ ቢን ጃሲም ቢን ሞሃመድ አል ታንጅ ጋር በዶሃ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ ያላቸውን የኢኮኖሚ ትብብር ይበልጥ ማጠናከር…

ሀገራዊ የታክስና የጉምሩክ ሕግ-ተገዢነት ንቅናቄ መክፈቻ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የታክስ እና የጉምሩክ ሕግ-ተገዢነት ንቅናቄ መክፈቻ መርሐ-ግብር በአፍሪካ ሕብረት አዳራሽ እየተካሄደ ነው። መርሐ ግብሩ ''ግብር፤ ለሀገር ክብር'' በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የንቅናቄ መድረኩ ግብር…

የዓድዋ ድል በዓል በአፋር ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የአድዋ ድል "ዓድዋ፣ አንድነት፣ ጀግንነትና ፅናት" በሚል መሪ ቃል በአፋር ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቅት ተከብሯል፡፡ በአከባበር ስነ ስርዓቱ ላይ  የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ አመራሮችና…