Fana: At a Speed of Life!

የመከላከያ ሠራዊት ቀን ሀገርን በሚያጸናና ሰላምን በሚያረጋግጥ ድል እየተከበረ ነው – ዶ/ር አብረሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊታችን የሀገር መከላከያ ሠራዊት ቀንን ሀገርን በሚያጸናና ሰላምን በሚያረጋግጥ አኩሪ መስዋዕትነትና ድል እያከበረ ነው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትሩ አብረሃም በላይ ገለጹ። ዶክተር አብረሃም በላይ ለመከላከያ ሠራዊት እና መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ…

በአሸባሪው ህወሓት ሊዘረፍ የነበረን የፀደይ ባንክ ገንዘብ መሬት ቆፍረው በመቅበር ያዳኑት አባትና ልጅ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሪማ ከተማ በህወሓት የሽብር ቡድን ሊዘረፍ የነበረን የፀደይ ባንክ ገንዘብ መሬት ቆፍረው በመቅበር አባትና ልጅ መታደጋቸው ተሰምቷል። የሽብር ቡድኑ ሐምሌ 18 ቀን 2013 ዓ.ም የዛሪማ ከተማን በወረረ ወቅት የወቅቱ አብቁተ የአሁኑ ፀደይ ባንክ…

ተመድ ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን ማሻሻያ እንዲያደርግ ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን የተሻሻለ፣ ብቁ እና ሊተገበር የሚችል ማሻሻያዎችን እንዲያደርግ ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትናንት የተከበረውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቀን አስመልክቶ…

ሪሺ ሱናክ በይፋ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሪሺ ሱናክ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን በይፋ ተሾሙ። ሱናክ ተሰናባቿን ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብሪታንያ ገዢው ወግ አጥባቂ ፓርቲ መሪ የነበሩትን ሊዝ ትረስን በመተካት መመረጣቸው ይታወሳል። ዛሬም የሀገሪቱን ንጉስ…

በግልገል በለስ ከተማ “ስለኢትዮጵያ” የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞንበግልገል በለስ ከተማ "ስለኢትዮጵያ" የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ 12ኛው…

ተመድ በዩክሬን የኒውክሌር ፍተሻ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ በዩክሬን ይፋ ያልሆነ የኒውክሌር ኃይል የማብላላት እንቅስቃሴ መኖር አለመኖሩን ለማረጋገጥ የቁጥጥር ቡድኑን ወደ አካባቢው ሊልክ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ እንደ ቢቢሲ ዘገባ የኤጀንሲው የቁጥጥር ቡድን በየትኛው…

16ኛው የኢትዮ ጅቡቲ የጋራ ሚኒስትሮች ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ኛው የኢትዮ ጅቡቲ የጋራ ሚኒስትሮች ስብሰባ በባለሙያዎች ደረጃ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ስብሰባው ከዛሬ ጥቅምት 25 እስከ ጥቅምት 27 ቀን 2022 ዓ.ም እንደሚካሄድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ስብሰባው በሁለቱ ሀገራት መካከል…

መንግሥት የዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅና የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው – አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት የሰላማዊ ዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ እና የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ገለጹ። የተመድ የጸጥታው ምክር…

እየተመዘገቡ ያሉ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል ያለመ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊና ከተማዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡ በብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ መለሰ ዓለሙ እንደገለጹት ለሁለት ቀናት በሚቆየው መድረክ ላይ÷የደም ዋጋ…

የመከላከያ ሠራዊት ቀን በተለያየ መርሐ ግብር እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ቀን በተለያየ መርሐ ግብር እየተከበረ ነው። “የእሳት ቀለበት የህግ ማስከበር ዘመቻ ንፍቀ መዋዕል” በሚል ርዕስ የተጻፈ መጽሐፍ ዛሬ እየተመረቀ ነው። መጽሐፉ በዋና አዘጋጅ፣ በአዘጋጅና በረዳት አዘጋጅነት የተጻፈ 360…