Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል በዓል በአፋር ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የአድዋ ድል "ዓድዋ፣ አንድነት፣ ጀግንነትና ፅናት" በሚል መሪ ቃል በአፋር ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቅት ተከብሯል፡፡ በአከባበር ስነ ስርዓቱ ላይ  የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ አመራሮችና…

የሲሚንቶ እጥረት እንዳይከሰት አምራች ፋብሪካዎችን በመደገፍ እየተሰራ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የሲሚንቶ እጥረት እንዳይከሰት አምራች ፋብሪካዎችን በመደገፍ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከሲሚንቶ አምራቾች ማህበር ጋር የሲሚንቶ ግብይትን ለመቆጣጠር ባወጣው መመሪያ…

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በቦረና በድርቅ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ40 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በቦረና ዞን በደረሰው ድርቅ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ40 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሊቀመንበር ሼይኽ መሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲን በቦረና በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን…

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአማራ ክልል ባህረዳር፣ ጎንደርና ደብረ-ብርሃን እንዲሁም በሌሎች የአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች በተለያዩ መርሐ-ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ዶ/ር ድረስ ሳኅሉ በበኩላቸው ÷ ዓድዋ…

በቦረና ዞን ያጋጠመውን የውሃ ችግር ለመቅረፍ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ በቦረና ዞን ያጋጠመውን የውሃ ችግር ለመቅረፍ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ የአስቸኳይ የምግብ ድጋፍ ያደረገ ሲሆን ፥ ድጋፉ 7 ሚሊየን ብር…

127 ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአሶሳ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአሶሳ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ በበዓሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጌታሁን አብዲሳና የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አብዱልሙኒየም አብዱልዋሂድን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ…

የዓድዋ ድል ለፓንአፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ ዋና መሰረት ነው – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ለፓንአፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ ዋና መሰረት ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ባለው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር የዓድዋ…

ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ትግል ተምሳሌት፤ የሉዓላዊነታችን ማህተም ነዉ – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2025፣ (ኤፍ ቢ ሲ) ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ትግል ተምሳሌት፤ የሉዓላዊነታችን ማህተም ነዉ ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ አገልግሎቱ 127ኛው የዓድዋ ድል በዓልን በማስመልከት መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ሙሉ መልዕክቱ እንደሚከተለው…

የዓድዋ የድል ሁላችንም የምንኮራበት የጋራ ድላችን ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2025፣ (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ የድል ሁላችንም የምንኮራበት የጋራ ድላችን ነው ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ፡፡ 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመስቀል አደባባይ እየተከበረ ሲሆን ፥ በሥነስርዓቱ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን…