Fana: At a Speed of Life!

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዓድዋ ድልድይ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዓድዋ ድልድይ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። ጀግኖች አባቶች ለዓድዋ ጦርነት ዝግጅት በማድረግ እና ለአሸናፊነት ቃል ኪዳን በመግባት የተሻገሩትን ለማስታወስ የድልድይ ማቋረጥ ትርዒት ታይቷል፡፡ ትርዒቱን የኢፌዴሪ…

“የዓድዋን ድል በዓል ለገጠሙንና ለሚገጥሙን ችግሮች መውጫ አድርገን ልንጠቀምበት ይገባል” – የትግራይ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የዓድዋን ድል በዓል ለገጠሙንና ለሚገጥሙን ችግሮች መውጫ አድርገን ልንጠቀምበት ይገባል” ሲሉ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የዓድዋ ድል በዓል ከሁለት ዓመታት በኋላ ታሪክ በተፃፈበት የሶሎዳ ተራራ ግርጌ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡…

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ይገኛል፡፡ የዓድዋ ድል በዓል የዓድዋ ከተማን ጨምሮ በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ለሀገር የተዋደቁ ጀግኖችን እና ድሉን በሚዘክሩ መርሐ ግብሮች በድምቀት እየተከበረ…

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዛሬው ዕለት በተለያዩ መርሐ ግብሮች ይከበራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዛሬው ዕለት በተለያዩ መርሐ ግብሮች በመላው ኢትዮጵያ ተከብሮ ይውላል፡፡ የዓድዋ ድል በዓል የዓድዋ ከተማን ጨምሮ በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ለሀገር የተዋደቁ ጀግኖችን እና ድሉን በሚዘክሩ መርሐ…

የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያውያን በዘመን የማይሸረሸር ክብርን ያጸና ነው- የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያውያን ጽናት፣ በዘመን የማይሸረሸር ጀግንነት፣ ክብር፣ ነፃነት እና አንድነትን ያጸና ደማቅ ታሪክ መሆኑን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡ አስተዳደሩ ለ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…

የዓድዋ ድል በዓል የመላው የጥቁር ህዝብ የጀግንነትና የአንድነት በዓል ነው- አቶ ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 20115 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በዓል የኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን የመላው የጥቁር ህዝብ የጀግንነትና የአንድነት በዓል ነው ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ፡፡ አቶ ሙስጠፌ ለ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት…

የዓድዋውን ድል በዲፕሎማሲውም በመድገም ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ ማማ ማውጣት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓድዋ ጦርነት የተገኘውን ድል በዲፕሎማሲው መስክ በመድገም ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ ማማ ለማውጣት ጠንክሮ መስራት እንደሚገባ የተለያዩ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሐመድ እንድሪስ÷…

የዓድዋን የድል በዓል ስናከብር በፍቅር እና በመተሳሰብ ሊሆን ይገባል – የሐረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያውያን ጽናት፣ ክብር፣ ነፃነት፣ አንድነትና መሰል ቱሩፋቶችን ያጸና ደማቅ ታሪክ ነው ሲል የሐረሪ ክል መንግሥት ገለጸ፡፡ የድል በዓሉን ስናከብርም በእኩልነት፣ በአብሮነት፣ በፍቅር እና በመተሳሰብ ሊሆን ይገባል ብሏል የክልሉ…

የዓድዋ ድል በዓልን ስናከብር ለአባቶቻችን ተጋድሎ ክብር በመስጠት ይሁን – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የዓድዋ ድል በዓልን ስናከብር ለአባቶቻችን ተጋድሎ ታላቅ ክብር እየሰጠን ሊሆን ይገባል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ 127ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመለክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…

የዓድዋ የድል በዓል የኢትዮጵያውያንን የሞራል ልዕልና ያበለጸገ ነው- ዶክተር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ የድል በዓል የኢትዮጵያውያንን የሞራል ልዕልና ያበለጸገና ጠንካራ መሰረት ላይ ያኖረ በመሆኑ በአንድነት መንፈስ በድምቀት ልናከብረው ይገባል ሲሉ ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሃም በላይ ለ127ኛው…