Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር ከ263 ሚሊየን በላይ ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር ከ263 ሚሊየን በላይ የችግኝ ተከላ በስኬት መጠናቀቁን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአማራ ክልል በአንድ ቀን ጀምበር 250 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ከ263 ሚሊየን በላይ መተከሉን ነው ቢሮው የገለጸው።…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት” በሚል መሪ ሀሳብ የአስተዳደሩ  የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል እየተካሄደ ነው፡፡ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብሩ በሃይማኖት አባቶችና አባገዳ ምርቃት ተጀምሯል። በመርሐ ግብሩ ላይ የብልፅግና…

አስተዳደሩ ባወጣው የጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ዝርዝር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ማውጣት ጋር በተያያዘ ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ እና ከቤቶች ቢሮ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡ የተጠረጠሩ…

ሠራዊታችን ሀገር ጠባቂ ብቻ ሳይሆን የልማት ኃይል መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው- ሌ/ል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊታችን ሀገር ጠባቂ ብቻ ሳይሆን የልማት ኃይል መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢፌዴሪ አየር ኃይል አራተኛ ዙር ተቋማዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብርን "ማጽዳት፣ማስዋብ…

አቶ ኢሳያስ ጅራ ከካፍ ፕሬዚዳንት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ከአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞሴፔ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞሴፔ በፌዴሬሽኑ ባለቤትነት ግልጋሎት እየሰጠ የሚገኘውን…