Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት አባቶች የጥምቀት ማክበሪያ ስፍራን አጸዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት አባቶችና የተለያዩ እምነት ተከታዮች የጥምቀት ማክበሪያ ስፍራን አጸዱ፡፡ የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ቀሲስ ንጋቱ ደሳለኝ እንደገለፁት፥ የሃይማኖት አባቶች ተሰባስበን የጥምቀት ማክበሪያ ስፍራን…

የቻይና ሕዝብ ቁጥር በ60 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ማሽቆልቆሉ ተነግሯል

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የሕዝብ ቁጥር ከ1961 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ መቀነስ እንደየታየበት ተገልጿል፡፡ ሀገሪቱ በታሪኳ በማኦ ዜዶንግ የግብርና ፖሊሲ አስከፊውን ረሃብ ስትዋጋ ካጋጠማት የህዝብ ቁጥር ማሽቆልቆል ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የቁጥር መቀነስ መመዝገቡ…

የአዲስ-አዳማ የክፍያ መንገድ የአዳማ ዋና መውጫ ላልተወሰነ ጊዜ ዝግ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ- አዳማ የክፍያ መንገድ የአዳማ ዋና መውጫ ላልተወሰነ ጊዜ ዝግ መሆኑን የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ አስታውቋል፡፡ ኢንተርፕራይዙ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ትላንት ሰኞ ምሽት 4:45 ላይ ወደ አዳማ አረቄ ጭኖ እየተጓዘ…

በተሽከርካሪ ላይ ባጋጠመ የእሳት አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተሽከርካሪ ላይ ባጋጠመ የእሳት አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 10 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል፡፡ የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ለጥምቀት በዓል ወደ ጎንደር ለሚመጡ እንግዶች የተሳለጠ አገልግሎት እንዲያገኙ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ለጥምቀት በዓል ለሚመጡ እንግዶች የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማድረጋቸውን አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ገለጹ፡፡ በኢትዮ ቴሌኮም የሰሜን ምዕራብ ሪጅን የኦፕሬሽን ዳይሬክተር ወርቃለማሁ ዳኛቸው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባውን የለሚ አደባባይ ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባውን የለሚ አደባባይ ግንባታ አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት ÷ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ተጨማሪ መስቀል…

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል- የድሬዳዋ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የጥምቀት በዓል በፍጹም ሰላም እንዲከበር የአስተዳደሩ ፖሊስ በቂ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የድሬዳዋ ፖሊስ የሕዝብ ግንኙነት እና ለውጥ ሥራዎች ዳይሬክተር ኮማንደር ገመቹ ካቻ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷…

ሚኒስቴሩ ከቻይና አፍሪካ ሙያ እና ቴክኒክ ህብረት ጋር በቅንጅት ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከቻይና አፍሪካ ሙያ እና ቴክኒክ ህብረት ጋር በቅንጅት መስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል ። ስምምነቱ የኢትዮጵያ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማትን በቴክኖሎጂ ለመደገፍ እንዲሁም የመምህራን ስልጠና እና የተማሪዎችን ነፃ…

ሊዮኔል ሜሲ በኢትዮጵያ አይነ-ስውራንን ለመደገፍ የሚደረገውን ዘመቻ ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲናዊው ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ በኢትዮጵያ የሚገኙ አይነ-ስውራን ዜጎችን  ለመደገፍ የሚደረገውን ዘመቻ መቀላቀሉን አስታውቋል፡፡ ሜሲ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት÷ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ አይነ ስውራን  ዜጎችን  ለመደገፍ ከኦርካም…

በሐረሪ ክልል የከተራና የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የከተራና የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ በሐረሪ ክልል ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ጥላሁን ዋደራ እንደገለፁት÷ በክልሉ የከተራና የጥምቀት በዓል በሰላም…