Fana: At a Speed of Life!

በቀጣይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ የህዝብ ተሳትፎና የጥራት ማረጋገጫ መንገዶችን በተከተለ መንገድ ይፈጸማል – አቶ ጃንጥራር ዓባይ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ አወጣጥ ሒደት የህብረተሰቡን ተሳትፎ ባገናዘበና ተገቢነት ባለው እንዲሁም የጥራት ማረጋገጫ መንገዶችን በተከተለ መንገድ እንደሚፈፀም ሁሉም ሊገነዘበው ይጋል ሲሉ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ፡፡ የአዲስ…

አቶ ደመቀ መኮንን ለህብረቱ ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ሉሳካ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለአፍሪካ ህብረት 41ኛ ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ዛምቢያ፣ ሉሳካ ገቡ። ምክር ቤቱ ከነገ ጀምሮ ጉባኤውን ለሁለት ቀናት የሚያካሂድ ሲሆን፥ የአጀንዳ 2063…

በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር ከ263 ሚሊየን በላይ ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር ከ263 ሚሊየን በላይ የችግኝ ተከላ በስኬት መጠናቀቁን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአማራ ክልል በአንድ ቀን ጀምበር 250 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ከ263 ሚሊየን በላይ መተከሉን ነው ቢሮው የገለጸው።…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት” በሚል መሪ ሀሳብ የአስተዳደሩ  የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል እየተካሄደ ነው፡፡ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብሩ በሃይማኖት አባቶችና አባገዳ ምርቃት ተጀምሯል። በመርሐ ግብሩ ላይ የብልፅግና…

አስተዳደሩ ባወጣው የጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ዝርዝር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ ማውጣት ጋር በተያያዘ ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ እና ከቤቶች ቢሮ በማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አመራሮችና ሰራተኞችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡ የተጠረጠሩ…

ሠራዊታችን ሀገር ጠባቂ ብቻ ሳይሆን የልማት ኃይል መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው- ሌ/ል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊታችን ሀገር ጠባቂ ብቻ ሳይሆን የልማት ኃይል መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢፌዴሪ አየር ኃይል አራተኛ ዙር ተቋማዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብርን "ማጽዳት፣ማስዋብ…