በቀጣይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ የህዝብ ተሳትፎና የጥራት ማረጋገጫ መንገዶችን በተከተለ መንገድ ይፈጸማል – አቶ ጃንጥራር ዓባይ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ አወጣጥ ሒደት የህብረተሰቡን ተሳትፎ ባገናዘበና ተገቢነት ባለው እንዲሁም የጥራት ማረጋገጫ መንገዶችን በተከተለ መንገድ እንደሚፈፀም ሁሉም ሊገነዘበው ይጋል ሲሉ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ፡፡
የአዲስ…