ምርጫ ቦርድ በደቡብ ክልል የተካሄደውን የህዝበ ውሳኔ ውጤት ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት በሚገኙ ስድስት ዞኖችና አምስት ልዩ ወረዳዎች የተካሄደውን የህዝበ ውሳኔ ውጤት ይፋ አደረገ።
እነዚህ ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች በአንድ ክልል እንዲደራጁ የነጭ…
በእንስሳት ልማት ግብይት ፕሮጀክት ትግበራ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስርሚኒስቴር በዓለም ባንክ ድጋፍ በሚተገበረው የእንስሳት ልማት ግብይት ፕሮጀክት ትግበራ ዙሪያ ከባንኩ የስራ ሃላፊዎች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡
በውይይት መድረኩ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር…
የመከላከያ ሰራዊት ክፍሎች የዓድዋ ድል በዓልን በተለያዩ ዝግጅቶች አከበሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት የተለያዩ ክፍሎች 127ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በፓናል ውይይት እና በሌሎች ዝግጅቶች አከበሩ፡፡
ትውልዱ የአያቱን የጀግንነት ታሪክ አስጠብቆ ታሪክን ለትውልድ ማስተላለፍ እንዳለበት በውይይቱ ላይ መገለጹን ከመከላከያ…
የዓድዋ ድል የዓለምን የጥቁር ህዝቦች ታሪክ የቀየረ አስደማሚ ሁነት ነው -አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በጨለማው የጥቁሮች ሰማይ ስር የነጻነትን ብርሐን የከሰተ አብሪ ኮከብ እንዲሁም የዓለምን የጥቁር ህዝቦች ታሪክ የቀየረ አስደማሚ ሁነት ነው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡
አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ለመላው…
በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር እና የሞሃመድ ስድስተኛ ፋውንዴሽን አባላት ሐረር ገቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ነዚሃ አሎዩ እና የአፍሪካ ኡለማዎች ፋውንዴሽን አባላት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሐረር ከተማ ገብተዋል።
በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር እና የሞሃመድ ስድሰተኛ ፋወንዴሽን የልዑካን ቡድን አባላት ሐረር ከተማ ሲደርሱ…
በአዲስ አበባ ዛሬ በደረሰ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት ደረሰ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ሎሚ ሜዳ አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ሁለት ሼዶች መውደማቸውን የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡
በኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ንጋቱ ማሞ ለፋና ብሮድካስቲንግ…
የዓድዋ ድል የቅኝ አልገዛም ባይነት፣ የባርነትና የጭቆና ጠል እንቅስቃሴ ውጤት ነው – አቶ አወል አርባ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል የቅኝ አልገዛም ባይነት፣ የባርነት እና የጭቆና ጠል እንቅስቃሴ ውጤት ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡
ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ÷ የ127ኛው የዓድዋ ድል በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ…
አቶ ሽመልስ አብዲሳ ለ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ 127ኛውን የዓድዋ ድል በዓልን በመስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ዓድዋ የድል ሜዳ ብቻ ሳይሆን በአንድነት የመቆም የድል…
የኢትዮጵያን ከፍታ ለማረጋገጥ አንድነታችንን ማጠናከር ያስፈልጋል – አቶ ርስቱ ይርዳ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን ጠላትን በጋራ ድል እንዳረጉት ሁሉ እኛም ያጋጠሙንን ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ችግሮች በመሻገር የኢትዮጵያን ከፍታ ለማረጋገጥ አንድነታችንን ማጠናከር ከምንም በላይ አስፈላጊ ነው የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሲሉ አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡…