Fana: At a Speed of Life!

አቶ ኢሳያስ ጅራ ከካፍ ፕሬዚዳንት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ከአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞሴፔ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞሴፔ በፌዴሬሽኑ ባለቤትነት ግልጋሎት እየሰጠ የሚገኘውን…

የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ምትኩ ካሳ የተከሰሱበትን ወንጀል ፖሊስ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ምትኩ ካሳ ከኤልሻዳይ ሪሊፍ ኤንደዴቭሎፕመንት አሶሴሸን ዳይሬክተር የማነ ወ/ማሪያም ጋር በመመሳጠር ለእርዳታ የተዘጋጀን ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሶችን ለግል ጥቅም አውለዋል በሚል…

1ሺህ 18 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 18 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻሉ ተገለጸ፡፡ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ ዜጎች መካከል 1ሺህ 12 ወንዶችና ስድስት እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆነ…

ኢትዮጵያ ለዓለማቀፉ የፀረ-ሽብርተኝነት አካዳሚ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለዓለማቀፉ የፀረ- ሽብርተኝነት አካዳሚ ጠንካራ ድጋፍ እንደምታደርግና ከአካዳሚው ጋር በቅርበት እንደምትሰራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው ይህን ያሉት የዓለምአቀፉ ፀረ-ሽብርተኝነት…

በአዲስ አበባ ሰሞኑን የወጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ  ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ያወጣውን የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ውድቅ አደረገ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ÷  ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን…

በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ22 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ በአስፋልት ደረጃ እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ22 ሺህ በላይ ኪሎ ሜትር መንገድ በአስፋልት ደረጃ እየተገነባ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዘርፍ አስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች በሚሰጡት አገልግሎት ዙሪያ ከሕዝቡ ለተነሱ…

ጃፓን በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የሚወጣ የምግብ እህል ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን መንግሥት በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የሚወጣ የምግብ እህል ድጋፍ ማድረጓን አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ÷ የጃፓን መንግሥት በፈረንጆቹ ከባለፈው…

በአንዳንድ አካባቢዎች ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ሊኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጠንም ሆነ በስርጭት ብዙ አካባቢዎችን የሚሸፍን እርጥበት እንደሚኖር እና በአንዳንድ አካባቢዎች ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ሊኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ብሔራዊ የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስጠነቀቀ፡፡…

ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የምግብ እርዳታ ፕሮግራም ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የእርዳታ ስምምነቱ በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ተፈርሟል፡፡ በእርዳታ ስምምነቱ…