Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከመሬት ምዝበራ ጋር በተያያዘ 2 አመራሮችና 6 ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ከመሬት ምዝበራ ጋር በተያያዘ ሁለት አመራሮችና ስድስት ባለሙያዎች በሙስና ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ፡   በቁጥጥር ስር የዋሉትም አመራሮች፡-   1. አቶ…

ለአሸባሪው ሸኔ ሎጂስቲክ እና መረጃ በማቀበል የተጠረጠሩ 4 ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሽብር ቡድኑ ሸኔ በሎጂስቲክ አቅርቦትና በመረጃ ልውውጥ የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ውለው ፍርድ ቤት ቀረቡ። ፍርድ ቤት ከቀረቡት ተጠርጣሪዎች መካከል በምዕራብ ሸዋ ዞን ግንደበረት ወረዳ ነጋዴ የሆኑት ግለሰብ እና የአፋን ኦሮሞ ሙዚቃ…

በመዲናዋ የጥምቀት በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ያለ ምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበሩ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡   የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

1 ሺህ 171 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 171 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾች ውስጥም 1 ሺህ 55 ወንዶች፣ 33 ሴቶች፣ 83 ህፃናት እና ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እንደሚገኙ…

አርሶ አደር ባልሆኑ ሰዎች ስም ካርታ በማዘጋጀት 8 ሺህ 35 ካ.ሜ መሬት በመውሰድ በከባድ ሙስና ወንጀል የተከሰሱ 25 ተከሳሾችን ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርብ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ 8 ሺህ 35 ካሬ ሜትር የመንግስት ይዞታን አርሶ አደር ባልሆኑ ሰዎች ስም የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በማዘጋጀት እና በተለያየ መጠን መሬት በመውሰድ በከባድ ሙስና ወንጀል የተከሰሱ 25 ተከሳሾችን ፖሊስ አፈላልጎ…

የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን፣ መንስኤ፣ ምልክት እና መከላከያ መንገድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን ኩላሊትን፣ የሽንት ፊኛን እና የላይኛውን እና የታችኛውን የሽንት ማስተላለፊያ ቱቦዎች የሚያጠቃ የኢንፌክሽን አይነት ነው። ብዙዎቹ ኢንፌክሽኖች የታችኛውን የሽንት ቧንቧ እና የሽንት ፊኛን የሚያጠቁ ሲሆን÷ ከወንዶች ይልቅ ሴቶች…

የጥምቀት በዓል ኃይማኖታዊ እሴቱን  ጠብቆ እንዲከበር የመዲናዋ ነዋሪ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል ሀይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር የአዲስ አበባ ነዋሪ የበኩሉን እንዲወጣ የከተማ አስተዳደሩ ጠይቋል፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር  ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ፥ ከቦሌ ክፍለ ከተማ…

ኢትዮጵያ ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ጋር ያላት ሁለንተናዊ ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ጋር ያላት ሁሉን አቀፍ ትብብር በበርካታ ዘርፎች ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፎች የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን…

የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ከምሥራቅ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማን ጨምሮ የተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ከምሥራቅ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ነቀምቴ ከተማን ጨምሮ…