Fana: At a Speed of Life!

ኩረጃን ለማስቀረት “የፀረ- ኩረጃ ኮፍያዎች” የተጠቀመው የፊሊፒንሱ ኮሌጅ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፊሊፒንስ የሚገኝ አንድ ኮሌጅ ተማሪዎቹ በፈተና ወቅት እንዳይኮራረጁ ለተማሪዎች የሰጠው መመሪያ መነጋጋሪያ ሆኗል። ሌጋዝፒ በተሰኘችው ከተማ የሚገኘው ይህ ኮሌጅ ኩረጃን ለማስቀረት ለተማሪዎች ያልተለመደ መመሪያ አውጥቷል። ኮሌጁ ተማሪዎችን…

ከ130 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ130 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   ኮሚሽኑ ከጥቅምት 4 ቀን እስከ 10 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 99 ነጥብ 2 ሚሊየን የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች…

ኢትዮ ቴሌኮም እና የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮምና የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት ክፍያን በቴሌብር አማካኝነት ለመክፈል የሚስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። በስምምነቱ መሰረትም ደምበኞች በቴሌብር አማካኝነት ያለምንም ተጨማሪ ወጪ…

በርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የተመራ ልዑክ በኔዘርላንድስ የሥራ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐርሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የተመራ ልዑክ በኔዘርላንድስ የሥራ ጉብኝት አድርጓል፡፡   ልዑካኑ በኢትዮጵያ የተለያዩ የንጽህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ ላይ በሚሳተፈው ቫይተንስ ኢቪደስ በተሰኘ ፋውንዴሽን ግብዣ…

ቦሪስ ጆንስን የእንግሊዝ ወግ አጥባቂ ፓርቲን ለመምራት ከሚደረገው ፉክክር ራሳቸውን አገለሉ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንስን ወግ አጥባቂ ፓርቲን በድጋሚ መምራት ከሚያስችላቸውው ፉክክር ራሳቸውን አግልለዋል። ውሳኔውን ተክትሎ ቦሪስ ጆንስን ሊዝ ትረስን በመተካት ወደ ጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደማይመጡ ተረጋግጧል ነው…

በሰው ሃይልም ሆነ በትጥቅ ዘመናዊነት የተላበሰ ሰራዊት እየተገነባ ነው- ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰው ሃይልም ሆነ በትጥቅ ዘመናዊነት የተላበሰ በአስተሳሰቡም የበቃ ሰራዊት እየተገነባ ነው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሰራዊት ቀንን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስተሩ በዚሁ ጊዜ…

ኢራን 40 የጋዝ ተርባይኖች ለሩሲያ ልትሸጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በራስ ዐቅም ያመረተቻቸውን 40 የጋዝ ተርባይኖች ለሩሲያ ለመሸጥ የኮንትራት ስምምነት መፈራረሟ ተገለጸ፡፡ አሁን ላይ ኢራን 85 በመቶ የሚሆነውን ከጋዝ አቅርቦት ጋር የተያያዙ መሳሪያዎች እና ቁሶች በሀገር ውስጥ የማምረት ዐቅም እንዳላት…

የአፍሪካ ስታስቲክስ ዳይሬክተሮች ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 8ኛው የአፍሪካ ስታስቲክስ ዳይሬክተሮች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው÷“ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከርና ለመደጋገፍ በአፍሪካ የመረጃ አያያዝን ማዘመን” በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ…

የኦሮሚያ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡   በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ፣ የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት…

የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ቁልፍ የሚባሉ የትግራይ ከተሞችን መቆጣጠሩን ቀጥሏል።   ይህንን ሲያደርግም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በከተሞች ውጊያ ሳይደረግ የህወሓትን ወታደራዊ ዐቅም ለማሽመድመድ የሚያስችል ስልት…