Fana: At a Speed of Life!

የበቆሎ የጤና ጥቅሞች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቆሎ መመገብ ከመደበኛ የምግብነት ጥቅሙ ባሻገር በርካታ ትሩፋቶች እንዳሉት የጤና እና የሥነ-ምግብ ባለሙያዎች ይገልጻሉ፡፡ በቆሎ በአሰር (ፋይበር) የበለፀገ በመሆኑ በቆሎን መመገብ ለሆድ ድርቀት እና ተያይዞ ሊከሰት ከሚችለው…

የቻይና እና የአሜሪካ ውጥረት የብሪክስን መስፋፋት እያጠናከረው መጥቷል – ዘ ዲፕሎማት

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና እና በአሜሪካ መካከል ያለው ውጥረት ብሪክስ በመባል የሚታወቀው የብራዚል፣ ሩስያ፣ ሕንድ፣ ቻይናና የደቡብ አፍሪካ ቡድንን የማስፋፋት እንቅስቃሴ ከመቼውም ጊዜ በላይ እንዲጠናከር ማድረጉ ተጠቆመ። የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ በሰኔ ወር…

በሐረሪ ክልል ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ መሰጠቱን የክልሉ የኢንቨስትመንት ማዕድንና ኢነርጂ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በክልሉ በተጠናቀቀው የ2014 በጀት ዓመት ለ81 ባለሃብቶች…

በአማራ ክልል በ1 ጀምበር 250 ሚሊየን ችግኞች የሚተከሉበት መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ) በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር 250 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል አረንጓዴ ዐሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ተካሄደ፡፡ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ጌታቸው ጀንበር በስነ ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት÷ የተፈጥሮ…

በጋምቤላ ክልል እየተስፋፋ ያለው ሕገወጥ የነዳጅ ዝውውርና ስወራ በተጠቃሚዎች ላይ ጫና መፍጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማና ሌሎች የክልሉ አካባቢዎች እየተስፋፋ ያለው ሕገወጥ የነዳጅ ዝውውርና ስወራ በተጠቃሚዎች ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑን የክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስተወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ኦኬሎ ኡቦንግ ÷ሕገወጥ የነዳጅ ዝውውርና…

የድጎማ በጀትና የጋራ ገቢዎች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ በተለያዩ ጉዳዩች ላይ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድጎማ በጀትና የጋራ ገቢዎች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የሁሉም የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች በተገኙበት በተለያዩ ጉዳዩች ላይ እየመከረ ነው፡፡   ለኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ዘርፈ ብዙ ግልጋሎት እየሰጠ የሚገኘው የድጎማ በጀትና…

ኦሮሚያ ባንክ “የአውሮፓ ሶሳይቲ ፎር ኳሊቲ ሪሰርች” የ2022 አገልግሎት ጥራት ተሸላሚ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሮሚያ ባንክ “የአውሮፓ ሶሳይቲ ፎር ኳሊቲ ሪሰርች” የ2022 አገልግሎት ጥራት ተሸላሚ ሆኗል። ከተመሠረተ 14 አመት የሆነው የኦሮሚያ ባንክ በዓለም አቀፍ ንግድ እና ሁሉ አቀፍ የአገልግሎት ልሕቀት እንዲሁም እያከናወነ ያለውን የትራንስፎርሜሽን…

አየርላንድ በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል ተጨማሪ 2 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አየርላንድ በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል ተጨማሪ ሁለት ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች፡፡ አየርላንድ ያደረገችው ድጋፍ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች በግጭት እና ድርቅ ሳቢያ ችግር ውስጥ ለሚገኙ እና አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው…

የአደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ በሙስና ተጠርጥረው ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 6 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ምትኩ ካሳ በቁጥጥር ስር ዋሉ።   ኮሚሽነሩ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ነው ዛሬ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር የዋሉት።   በፌደራል ፖሊስ በወንጀል ምርመራ…

እስካሁን 50 ሺህ 337 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን 50 ሺህ 337 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገር የመመለስ ስራ ከመጋቢት 21 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ…