Fana: At a Speed of Life!

በአንዳንድ አካባቢዎች ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ሊኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጠንም ሆነ በስርጭት ብዙ አካባቢዎችን የሚሸፍን እርጥበት እንደሚኖር እና በአንዳንድ አካባቢዎች ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ሊኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ብሔራዊ የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስጠነቀቀ፡፡…

ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የምግብ እርዳታ ፕሮግራም ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የእርዳታ ስምምነቱ በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ተፈርሟል፡፡ በእርዳታ ስምምነቱ…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት ነገ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛውን የፓርላማ ዘመን 1ኛ ዓመት የሥራ ጊዜና 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል፡፡ የምክር ቤቱ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ተረፈ በዳዳ እንደገለጹት÷ ምክር ቤቱ በስብሰባው በበርካታ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ…

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለፌደራል ፖሊስ የሚያደርገውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ እንደሚያጠናክር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በአቅም ግንባታ እና ለተልዕኮ ስኬት የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን በማሟላት ረገድ የሚያደርገውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ…

በአዲስ አበባ የትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር በትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ መደረጉን የከተማዋ ትራንስፖር ቢሮ አስታወቀ፡፡   ቢሮው ከነገ ሐምሌ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የታሪፍ ማሻሻያ ይፋ አድርጓል፡፡  …

በክረምቱ የበጎ ፈቃድ ወቅት ዜጎች በንቃት ደም እንዲለግሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወቅቱ ክረምት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወገኖች የደም እጥረት እንዳያጋጥማቸው በተዘጋጁ የበጎ ፈቃድ ደም ልገሳ መርሐ ግብሮች ላይ ዜጎች በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ፡፡ የኢትዮጵያ ደም ባንክ አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ…

በደቡብ ክልል ከ5 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የአንድ ቀን የዶሮ ጫጩቶች ተሰራጩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከዶሮ እርባታ ዘርፍ የሚገኘውን ሀብት ለማሳደግ ከ5 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የአንድ ቀን የዶሮ ጫጩቶችን መሰራጨታቸው ተገለጸ፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የእንስሳት ዝርያ ማሻሻያና መኖ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ እያሱ ተፈራ…

ኢትዮጵያ ጠንካራ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ለመተግበር እየተዘጋጀች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ጠንካራ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ለመተግበር በዝግጅት ላይ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጄነራል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ÷ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ…

ከሕዝብ በተነሱ ጥያቄዎች እና መፍትሄዎቻቸው ዙሪያ ምክክር እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከሕዝብ በተነሱ ጥያቄዎች ላይ እና መፍትሄዎቻቸው ዙሪያ ዛሬ ከአስፈፃሚ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ጋር እየመከሩ ነው። ሕዝቡ ያነሳቸው የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ የምክር ቤት አባላቱ በቁርጠኝነት…

የመዲናዋን ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅና ወንጀልን ለመከላከል ቁጥጥር እየተደረገ ነው -ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅና የወንጀል ድርጊቶችን ለመከላከል ጠንካራ ቁጥጥር እያደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ። የአዲስ አበባ ፖሊስ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ÷ በመዲናዋ የተለያዩ…