Fana: At a Speed of Life!

የጠላት ዓላማ ኢትዮጵያን በድህነት ማንበርከክ ቢሆንም ሊሳካለት አልቻለም – ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠላት ዓላማ ኢትዮጵያን በድህነት ማንበርከክ ቢሆንም ይህ እንደማይቻል አሁን እየታየ ያለው ሰብል ማሳያ ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ተናገሩ፡፡ በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑክ በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ ሀጂ መሐመድ…

የኢትዮ-ኬንያ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር አደጋ እንዳያስከትል አመራሮች ትኩረት ሊሰጡ ይገባል- አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ኬንያ የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ኃይል ለመስጠት እንዲችል እንቅፋት የሚሆኑ ጉዳዮች በፍጥነት እልባት እንዲሰጣቸው የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ አሳሰቡ፡፡ አቶ ርስቱ እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች…

የወልዲያ – አላማጣ የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መሥመር ጥገና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ በተካሄደው ጦርነት ጉዳት የደረሰበት የወልዲያ – አላማጣ የባለ 230 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መሥመር ጥገና መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ የመስመሩ መጠገን ከዓመት በላይ ኃይል ተቋርጦባቸው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በእንጦጦ የስነ ጥበብ ማዕከል የተዘጋጀውን የቨርቹዋል ኤግዚቢሽን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በእንጦጦ የስነ ጥበብ ማዕከል የተዘጋጀውን የቨርቹዋል ኤግዚቢሽን ጎበኙ።   ኤግዚቢሽኑ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን በቨርቹዋል ያስጎበኛል።   ይህ…

ኩረጃን ለማስቀረት “የፀረ- ኩረጃ ኮፍያዎች” የተጠቀመው የፊሊፒንሱ ኮሌጅ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፊሊፒንስ የሚገኝ አንድ ኮሌጅ ተማሪዎቹ በፈተና ወቅት እንዳይኮራረጁ ለተማሪዎች የሰጠው መመሪያ መነጋጋሪያ ሆኗል። ሌጋዝፒ በተሰኘችው ከተማ የሚገኘው ይህ ኮሌጅ ኩረጃን ለማስቀረት ለተማሪዎች ያልተለመደ መመሪያ አውጥቷል። ኮሌጁ ተማሪዎችን…

ከ130 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ130 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   ኮሚሽኑ ከጥቅምት 4 ቀን እስከ 10 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 99 ነጥብ 2 ሚሊየን የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች…

ኢትዮ ቴሌኮም እና የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮምና የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት ክፍያን በቴሌብር አማካኝነት ለመክፈል የሚስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። በስምምነቱ መሰረትም ደምበኞች በቴሌብር አማካኝነት ያለምንም ተጨማሪ ወጪ…

በርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የተመራ ልዑክ በኔዘርላንድስ የሥራ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐርሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የተመራ ልዑክ በኔዘርላንድስ የሥራ ጉብኝት አድርጓል፡፡   ልዑካኑ በኢትዮጵያ የተለያዩ የንጽህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ ላይ በሚሳተፈው ቫይተንስ ኢቪደስ በተሰኘ ፋውንዴሽን ግብዣ…

ቦሪስ ጆንስን የእንግሊዝ ወግ አጥባቂ ፓርቲን ለመምራት ከሚደረገው ፉክክር ራሳቸውን አገለሉ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንስን ወግ አጥባቂ ፓርቲን በድጋሚ መምራት ከሚያስችላቸውው ፉክክር ራሳቸውን አግልለዋል። ውሳኔውን ተክትሎ ቦሪስ ጆንስን ሊዝ ትረስን በመተካት ወደ ጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደማይመጡ ተረጋግጧል ነው…

በሰው ሃይልም ሆነ በትጥቅ ዘመናዊነት የተላበሰ ሰራዊት እየተገነባ ነው- ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰው ሃይልም ሆነ በትጥቅ ዘመናዊነት የተላበሰ በአስተሳሰቡም የበቃ ሰራዊት እየተገነባ ነው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሰራዊት ቀንን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስተሩ በዚሁ ጊዜ…