የጠላት ዓላማ ኢትዮጵያን በድህነት ማንበርከክ ቢሆንም ሊሳካለት አልቻለም – ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠላት ዓላማ ኢትዮጵያን በድህነት ማንበርከክ ቢሆንም ይህ እንደማይቻል አሁን እየታየ ያለው ሰብል ማሳያ ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ተናገሩ፡፡
በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑክ በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ ሀጂ መሐመድ…