ግብረ ኃይሉ በሰሜን ኢትዮጵያ የተፈጸሙ የሰብዓዊ ጥሰቶችን ለመመርመር ሦስተኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ሀምሌ 6 ፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለመመርመር የተቋቋመው የሚኒስትሮች የጋራ ግብረ ኃይል ሦስተኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው።
ስብሰባው ሁለት ዓበይት ነጥቦችን እንደሚዳስስ የተመለከተ ሲሆን ፥ ባለፉት ጊዜያት የተከናወኑ የግብረኃይሉ…