Fana: At a Speed of Life!

የመከላከያ ሰራዊት ቀንን በማስመልከት የተዘጋጀ የፎቶ ዐውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ቀንን አስመልክቶ የተለያዩ ሁነቶች እየተካሄዱ ነው፡፡ በዛሬው ዕለትም “የጥንካሬያችን ምንጭ ህዝባችን ነው” በሚል መሪ ቃል የሰራዊቱን ቀን በማስመልከት የተዘጋጀው የፎቶ ዐውደ ርዕይ ተመርቆ ተከፍቷል፡፡…

በሊባኖስ ችግር ውስጥ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 36 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ወ ኢትዮጵያውያኑ በሊባኖስ የተለያየ ችግር ደርሶባቸው በኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር መጠለያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲ የወጣቶች ልዑክ በሞቃዲሾ  የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲ የወጣቶች ልዑክ በሶማሊያ፣ ሞቃዲሾ  የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አከናወነ። በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር  አምባሳደር ጀማሉዲን ሙስጠፋ   የተመራው ልዑክ ትናንት ሞቃዲሾ…

አንዳንድ ምዕራባውያን አገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ (2015) አንዳንድ ምዕራባውያን አገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጫናና ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ በመካሄድ ላይ ነው። ዋይት ሐውስ ፊት ለፊት እየተከናወነ በሚገኘው ሰልፍ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች እየተሳተፉ እንደሚገኝ ኢዜአ…

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ የበኩላችንን ሚና እንወጣለን – በአስተዳደሩ የሚኖሩ የሐረሪ ተወላጆች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን ሰላምና ልማት ለማረጋገጥ የድርሻቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን በከተማ አስተዳደሩ የሚኖሩ የሐረሪ ክልል ተወላጆች ገለጹ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ የሐረሪ ክልል ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከአስተዳደሩ…

የብርጋዴር ጀነራል ታደሰ ብሩን ሕይወት የሚዳስስ መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብርጋዴር ጀነራል ታደሰ ብሩን ሕይወት ታሪክ የሚዳስስ መጽሐፍ ዛሬ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል ተመርቋል፡፡ በዙፋን ኡርጋ የተጻፈው "ከደናኔ እስከ ፊንፊኔ" የተሰኘው ይህ መጽሐፍ በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች መዘጋጀቱ ተመላክቷል፡፡…

በስንዴ ልማት የጀመርነውን ስራ ይበልጥ በማጠናከር በምግብ እራሳችንን መቻል አለብን – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስንዴ ልማት የጀመርነውን ስራ ይበልጥ በማጠናከር በምግብ እራሳችንን መቻል አለብን ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡ አቶ አወል አርባ በአፋር ክልል የስንዴ እርሻ ልማት በሚከናወንባቸው ወረዳዎች ከሚገኙ አመራሮች እና…

በግብርናው መስክ የተጀመሩ የልማት ስራዎች በምግብ ራስን ከመቻል ባሻገር ለኢኮኖሚ ሉዓላዊነት መሰረት የሚጥሉ ናቸው- የመንግስት የስራ ሃላፊዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርናው መስክ ምርታማነትን ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች በምግብ ራስን ከመቻል ባሻገር ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት መሰረት የሚጥሉ መሆናቸውን ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ ሌሎች…

መንግስት ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ክብር ድምጻቸውን ላሰሙ ለመላው ኢትዮጵያውያን ምስጋና አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ክብር ድምጻቸውን ላሰሙ ለመላው ኢትዮጵያውያን ምስጋና አቅርቧል፡፡ አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ትናንት እና ዛሬ "ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምፄንም አሰማለሁ" በሚል መሪ…

በአቶ ኡሞድ ኡጁሉ የተመራ ልዑክ በአቦቦ ወረዳ እየለማ የሚገኝ የስንዴ ማሳን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ የተመራ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ልዑክ በአቦቦ ወረዳ በአንድ ባለሃብት እየለማ የሚገኝ የስንዴ ማሳን ጎብኝቷል፡፡ አቶ ኡሞድ በጉብኝታቸው ወቅት እንደገለጹት÷ እየተከናወነ ባለው ሥራ ተስፋ ሰጪ…