Fana: At a Speed of Life!

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከኦሮሚያ ክልል አመራሮች እና የሕዝብ ተወካዮች ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከኦሮሚያ ክልል አመራሮች እና የሕዝብ ተወካዮች ጋር በአዳማ እየተወያየ ነው። ውይይቱ በቀጣይ ሊደረግ ለታቀደው ምክክር የተሳታፊዎች ልየታ እና አጀንዳ አሰባሰብን የተመለከተ መሆኑን የኦ ቢ ኤን ዘገባ…

የኢትዮ ሳይበር ታለንት ልማት ማዕከል ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የኢትዮ ሳይበር ታለንት የሰመር ካምፕ ፕሮግራም ሰልጣኞች ምርቃት እየተካሄደ ነው። የምርቃት ፕሮግራሙ በሳይንስ ሙዚየም ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ተመራቂዎቹ በነሐሴ ወር 2014 ዓ.ም አገልግሎቱ ከአዲስ አበባ ሳይንስና…

የጤና አገልግሎትን ለሁሉም ለማዳረስ የጤና መድኅን መርሐ ግብርን የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ መረባረብ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና አገልግሎትን ለሁሉም ለማዳረስ የጤና መድህን መርሐግብርን የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ ርብርብ ማድረግ እንደሚያስፈልግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ። የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት የማህበረሰብ…

ሰሜን ኮሪያ ወደ ጃፓን ባህር ክልል ሚሳኤል ማስወንጨፏ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ወደ ጃፓን ባህር ክልል ሚሳኤል ማስወንጨፏን የጃፓን ወታደራዊ ባለስልጣናት አስታወቁ። ከመዲናዋ ፒዮንግያንግ በደቡባዊ አቅጣጫ ከምትገኘው ህዋንግሄ ክልል የተወነጨፉት ሚሳኤሎች የአጭር ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤሎች መሆናቸውንም ነው…

ጸደይ ባንክ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘቡ 24 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መድረሱን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸደይ ባንክ በ2014 ዓ.ም ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘቡ 24 ነጥብ 5 ቢሊየን መድረሱን የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ገልጸዋል፡፡ ፀደይ ባንክ የባለ አክሲዮኖች 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በባህር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው።…

ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በሐረሪ ክልል በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በሐረሪ ክልል በይፋ ተጀመረ። ንቅናቄውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ አስጀምረዋል። ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በማምረት ላይ ያልነበሩ ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ እንዲገቡና ያመርቱ የነበሩትም የምርት…

ሰሞኑን የሚስተዋለው ቅዝቃዜ እስከ ጥር ወር መጨረሻ ሊቀጥል እንደሚችል ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን ጨምሮ በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ሰሞኑን የሚስተዋለው ቅዝቃዜ እስከ ጥር ወር መጨረሻ ሊቀጥል እንደሚችል የኢትዮጵያ ሜቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢንስቲትዩቱ የትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ የምርምር ክፍል ዴስክ ኃላፊ…

ክሪስቲያኖ ሮናልዶ የሳዑዲ አረቢያውን አል-ናስር ተቀላቀለ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊ አጥቂ ክርስቲያኖ ሮናልዶ የሳዑዲ አረቢያውን ክለብ አል ናስርን ተቀላቀለ። የ37 አመቱ ሮናልዶ ከእንግሊዙ ማንቼስተር ዩናይትድ ጋር ከተለያየየ በኋላ አል ናስርን ለመቀላቀል መስማማቱ የሚታወስ ነው። ፖርቹጋላዊው ኮከብ ስሙ…

ከ166 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን 166 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙ አስታወቁ። የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከታኅሣሥስ 14 እስከ ታኅሣሥ 20 ቀን 2015 ዓ.ም በተደረገ ክክትል መሆኑን ኮሚሽኑ አስታውቋል። ከዚህ ውስጥ 95…

የሀገር ግንባታን በፅኑ መሠረት ላይ ለማቆም ምሁራን በእውቀት የታገዘ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል- አቶ ብናልፍ አንዷለም

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ግንባታን በፅኑ መሠረት ላይ ለማቆም ምሁራን በእውቀት የታገዘ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል ሲሉ የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዷለም ተናገሩ፡፡ “በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና” በሚል መሪ ሐሳብ ሀገራዊ የምክክር መድረክ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ…