Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ለአምባሳደሮች ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ለተለያዩ አምባሳደሮች ሹመት ሰጥተዋል። በዚህ መሰረት 1. አቶ ኡመር ሁሴን ኦባ 2. አቶ ተፈሪ ፍቅሬ ቡሳ 3. አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ ሳቦ 4. አምባሳደር ማህሌት ኃይሉ ጓዴ 5. አምባሳደር ሰኢድ መሐመድ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የኢኒስቲትዩቱ ዳይሬክተር አቶ ታምራት ቦጋለ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት…

1 ሺህ 8 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት 1 ሺህ 8 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል፡፡ በሦስት ዙር ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሱ 1 ሺህ 8 ዜጎች መካከል 695 ወንዶች ፣ 243 ሴቶች ፣ 70 ሕፃናትና ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች…

ለአፋር ክልል 500 የውኃ መሳቢያ ፓምፖችና 30 ትራክተሮች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ለአፋር ክልል 500 የውኃ መሳቢያ ፓምፖች እና 30 ትራክተሮችን ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን የውሃና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ለአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ አስረክበዋል።…

ቻይና የ11 ቢሊየን ዶላር የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክት ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የ11 ቢሊየን ዶላር ታዳሽ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ይፋ አደረገች፡፡ በቻይና ሞንጎሊያ በረሃ ላይ የሚተገበረው ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ በተወዳዳሪነቱ በዓለም ትልቁ እንደሚሆንና 16 ሚሊየን ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ከፀሐይ እና…

በደብረ ብርሃን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል  አንዲት እናት አራት ልጆችን ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረብርሃን ኮምፕሬንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አንዲት እናት አራት ልጆችን ተገላገለች። በሆስፒታሉ የማህፀንና ፅንስ ሀኪም ዶክተር ዳግም ሽመላሽ ÷ ወይዘሮ አፀደ ገብረሀና የተባለችው እናት በተደረገላት የህክምና እገዛ በቀዶ ጥገና አራት ልጆች…

ለገና እና ጥምቀት በዓላት ገበያው ላይ በቂ ግብዓት ይኖራል – የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ለገናና ጥምቀት በዓላት 60 ሺህ ዶሮ ፣ 90 ሺህ ኩንታል ጤፍ እና ከ15 ሺህ በላይ የእርድ እንስሳት ወደ ገበያ እንደሚቀርብ አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም በሸማቾች በኩል 5 ነጥብ 4 ሚሊየን ሊትር ዘይትና 30 ሺህ ኩንታል…

ኢንስቲትዩቱ  እና የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና  በፊርማ ስነ ስርዓቱ ወቅት እንደገለፁት÷ ስምምነቱ…

ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና መጠናቀቁን የትምህርት ምዘዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በአጭር ጊዜ ውስጥ የፈተናውን ውጤት ይፋ እንደሚያደርግ እና ተፈታኞችም በትዕግስት እንዲጠብቁ አገልግሎቱ ጠይቋል፡፡ ፈተናው በስኬት…

ከመጭው ጥር ወር ጀምሮ የስኳር አቅርቦት እጥረት እንደሚቀረፍ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመጭው ጥር ወር ጀምሮ የስኳር አቅርቦት እጥረት እንደሚቀረፍ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ስራ አቁመው የነበሩ የስኳር ፋብሪካዎች ምርት ማምረት መጀመራቸውን ተከትሎ ነው ከመጭው ጥር ወር ጀምሮ የስኳር አቅርቦት እጥረት…