የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛምቢያ ሉሳካ አቅራቢያ 27 ኢትዮጵያውያን ህይወታቸው አልፏል በሚል የተሰራጨውን ዘገባ አጣራለሁ አለ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛምቢያ መዲና ሉሳካ አቅራቢያ 27 ኢትዮጵያውያን ህይወታቸው አልፏል በሚል የተሰራጨውን ዘገባ እንደሚያጣራ አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ በደረሰው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል፡፡
እንዲሁም በህገወጥ አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ወደ…