Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛምቢያ ሉሳካ አቅራቢያ 27 ኢትዮጵያውያን ህይወታቸው አልፏል በሚል የተሰራጨውን ዘገባ አጣራለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛምቢያ መዲና ሉሳካ አቅራቢያ 27 ኢትዮጵያውያን ህይወታቸው አልፏል በሚል የተሰራጨውን ዘገባ እንደሚያጣራ አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በደረሰው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል፡፡ እንዲሁም በህገወጥ አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ወደ…

ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው በመመለስ የመልሶ ማቋቋም ሥራ እየተከናወነ ቢሆንም ድጋፉ በቂ አይደለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭቱ ምክንያት ከአካባቢያቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደ ቀያቸው በመመለስ መልሶ የማቋቋም ሥራ እየተከናወነ ቢሆንም ከደረሰው ጉዳት እና ከተጎጂዎች ቁጥር አኳያ የሚደረገው ድጋፍ በቂ አለመሆኑ ተገለጸ፡፡ በራያ ቆቦ ወረዳ እንዲሁም በቆቦ፣ አላማጣ…

12ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 12ኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በድሬደዋ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ዛሬ ይካሄዳል፡፡ በዚህ መሰረትም ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ መቻል ከወልቂጤ ከተማ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ሲሆን÷ ሀዲያ ሆሳዕና ከአዳማ ከተማ ምሽት 1 ሰዓት ላይ…

ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 150 የውሃ መሳቢያ ፓምፖች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስቴር ለበጋ መስኖ ልማት አገልግሎት የሚውሉ 150 የውሃ መሳቢያ ፓምፖችን ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ድጋፍ አድርጓል። የውሃ መሳቢያ ፓምፖቹን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ወጌሾ…

በሐረሪ ክልል የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ ጭማሪን ለመገደብ የወጣው ደንብ ለሦስት ወራት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ ጭማሪን እና ተከራዮችን ማስወጣትን ለመገደብ የወጣው ደንብ ለሚቀጥሉት ሦስት ወራት እንዲራዘም የክልሉ ካቢኔ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) የዜጎችን ጥያቄ ከግምት ውስጥ…

የኢትዮጵያ ምርቶች ከቀረጥ ነጻ ወደ ቻይና ገበያ እንዲገቡ መፈቀዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና መንግስት የኢትዮጵያ ምርቶች ከቀረጥ ነጻ ወደ ቻይና ገበያ እንዲገቡ መፍቀዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በአጠቃላይ ንግድ በሚነገድባቸው 6 ሺህ 422 ምርቶች ውስጥ 1 ሺህ 644 ምርቶች ከቀረጥና ኮታ ነጻ ማስገባት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ የከተማዋ ጉዳዮች ዙሪያ ከነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ የከተማዋ ጉዳዮች ዙሪያ ከነዋሪዎች ጋር ተወያዩ። ከንቲባ አዳነች በወቅታዊ የመዲናዋ ጉዳይ ላይ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ፍሬያማ ውይይት ማካሔዳቸውን ገልፀዋል።…

ፕሬዚዳንት ፑቲን ከቱርክ አቻቸው ኤርዶኻን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከቱርክ አቻቸው ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ በስልክ ተወያዩ። በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በተለይም በኃይል፣ በምግብ እህል አቅርቦት፣ ሽብርተኝነትን በጋራ በመዋጋት…

ሑመራ በድጋሚ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አገኘች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋርጦባት የቆየችው የሑመራ ከተማ ዛሬ ከቀኑ 11 ሰዓት ጀምሮ የኤሌክትሪክ ኃይል በድጋሚ ማግኘቷን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በአገልግሎቱ የጎንደር ዲስትሪክት ዳይሬክተር ሞገስ አበራ እንደገለጹት÷ ከተማዋ…

በኳታሩ የዓለም ዋንጫ እስካሁን 6 ሀገራት የብሔራዊ ቡድን አሰልጣኞቻቸውን አሰናብተዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ሥድስት ሀገራት የብሔራዊ ቡድን አሰልጣኞቻቸውን ሲያሰናበቱ የአሰልጣኝ ጋሬዝ ሳውዝጌት ውሳኔ ተጠባቂ ሆኗል፡፡ በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ከተሳተፉ 32 ሀገራት መካከል ውጤት ያልቀናቸው ሥድስት ሀገራት የብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝኞቻቸውን…