የሀገር ውስጥ ዜና አርቲስት ታሪኩ ብርሃኑ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ Melaku Gedif Dec 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ታሪኩ ብርሃኑ (ባባ) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡ አርቲስት ታሪኩ ብርሃኑ (ባባ) ባደረበት ህመም ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከቤተሰቦቹ አረጋግጧል፡፡…
ስፓርት ፈረንሳይ እንግሊዝን 2 ለ 1 በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቀለች Mekoya Hailemariam Dec 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ እንግሊዝን 2 ለ 1 በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቀለች። በኳታር የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ፈረንሳይ እና እንግሊዝ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ በጨዋታው ፈረንሳይ 2 ለ 1 በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍጻሜ…
ስፓርት ፍሪካዊቷ ሞሮኮ ፖርቹጋል በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቀለች Alemayehu Geremew Dec 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በዓለም ዋንጫው አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ፖርቹጋልን 1 ለ 0 በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች፡፡ በኳታር የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ሞሮኮ እና ፖርቹጋል ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ በዚህም ሞሮኮ ፖርቹጋልን 1ለ0…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዘላቂ የልማት ግቦች ላይ የሚሠራ የልኅቀት ማዕከል ሊያቋቁም ነው Alemayehu Geremew Dec 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ግቦች እንዲሳኩ በጥናትና ምርምር የሚደግፍ የልኅቀት ማዕከል ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን ገለጸ። ማዕከሉ በዘላቂ ልማት ግቦች አስተዳደር ላይ ትኩረት ያደረገው ፕሮጀክት አካል እንደሆነም አመልክቷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር እና የኢፌዲሪ ሀገር መከላከያ ሠራዊት የሥራ ኃላፊዎች ተወያዩ Alemayehu Geremew Dec 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር እና የኢፌዲሪ ሀገር መከላከያ ሠራዊት የሥራ ኃላፊዎች ተወያይተዋል። ሁለቱ ተቋማት የዓለም አቀፍና የሀገር አቀፍ የቀይ መስቀል መርኅዎችን መሠረት በማድረግ አብሮ ለመሥራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ፍሬያማ ዉይይት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኤርትራ እና ኬንያ በንግድ ፣ ኢንቨስትመንት እንዲሁም ያለ ቪዛ በሀገራቱ መንቀሳቀስ በሚቻልባቸው ማዕቀፎች ላይ ተስማሙ Alemayehu Geremew Dec 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኤርትራ እና ኬንያ በንግድ ፣ ኢንቨስትመንት እንዲሁም የሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች ያለ ቪዛ በሀገራቱ መንቀሳቀስ በሚችሉባቸው ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸው ተገለጸ፡፡ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የኬንያው አቻቸው ዊሊያም ሩቶ የሁለትዮሽ…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት በሽብር፣ በጽንፈኞች፣ በሌብነትና የጥቅም ትስስሮች ላይ የጀመረውን ዘመቻ አጠናክሮ ይቀጥላል- ዶ/ር ለገሰ ቱሉ Feven Bishaw Dec 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በሽብር፣ በጽንፈኞች፣ በሌብነትና የጥቅም ትስስሮች ላይ የጀመረውን ዘመቻ እና እርምጃ ህብረተሰቡን ባሳተፈ አግባብ አጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር…
የሀገር ውስጥ ዜና በዓባይ ጉዳይ ኢትዮጵያ ለዓለም አቀፍ ኅጎች እና ሥምምነቶች ተገዢ ናት – በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር Alemayehu Geremew Dec 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በአባይ ጉዳይ ኢትዮጵያ ለዓለም አቀፍ ኅጎች እና ሥምምነቶች በቁርጠኝነት እንደምትገዛ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር አስታወቁ፡፡ አምባሳደር ጀማል በከር ኢትዮጵያን ባገለለ መልኩ የሚካሄዱ ማናቸውም ዓይነት የሌሎች የወንዙ ተጠቃሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ103 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ Alemayehu Geremew Dec 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የጉምሩክ ኮሚሽን ከኅዳር 23 እስከ 29 ቀን 2015 ባደረገው ክትትል ከ103 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ዕቃዎቹን የያዘው በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽኅፈት ቤቶች መሆኑንም በገፁ ባወጣው መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጎንደር ሀሰተኛ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር እና 95 ሺህ ዶላር ተያዘ Feven Bishaw Dec 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ሀሰተኛ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር እና 95 ሺህ የአሜሪካ ዶላር መያዙ ተገለፀ፡፡ የጎንደር ከተማ አሰተዳደር ፓሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ክፍል ዋና ሀላፊ ኢንስፔክተር እየሩሳሌም አስማረ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…