Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል ለከተማ ተቋማት መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ከ234 ሚሊየን ብር በላይ የበጀት ክለሳ እቅድ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ለከተማ ተቋማት መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም 234 ሚሊየን 693 ሺህ 902 ብር የበጀት ክለሳ እቅድ አፀደቀ። የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የከተማ ተቋማት መሰረተ ልማት ማስፋፊያ…

ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ስልጣናቸውን በመጠቀም የሕወሓትን ዓላማ ማስፈጸማቸውን እንዲያቆሙ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ስልጣናቸውን በመጠቀም የህወሓትን ዓላማ ለማስፈጸም የሚያከናውኑትን ተግባር እንዲያቆሙ ዘጠኝ ተቋማት ለዳይሬክተሩ በጋራ በጻፉት ግልጽ ደብዳቤ ጠየቁ። ደብዳቤውን…

መንግስት ሕገ ወጥ ንግድና ኮንትሮባንድ በሚፈጽሙ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ ሕግና ደንብ በመተላለፍ ሕገ ወጥ ንግድ እና ኮንትሮባንድ በሚፈጽሙ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው÷…

ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ የተመድ ሴቶች የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር በፕሮጀክት ሰነድ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሴቶች የኢትዮጵያ ተወካይ አና ሙታቫቲ በሁለቱ ተቋማት መካከል በቀረበው የአራት ዓመት የፕሮጀክት ሰነድ ላይ ተወያዩ፡፡ ፕሮጀክቱ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም…

የኢትዮጵያን የመሠረተ-ልማት ዕድሎች የሚያስተዋውቅ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የመሰረተ-ልማት እድሎች ለቻይና ኩባንያዎች የሚያስተዋውቅ ፎረም በዌቢናር አካሄደ። በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ መንግስት ለመሰረተ-ልማትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ከአውሮፓ ሕብረት የሰብአዊ መብቶች ልዩ ተወካይ ኢሞን ጊልሞር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአውሮፓ ሕብረት የሰብአዊ መብቶች ልዩ ተወካይ ኢሞን ጊልሞር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ ስላለው የሰብዓዊ መብት ሁኔታና ተጠያቂነት ላይ መክረዋል፡፡ በተጨማሪም…

ምክር ቤቱ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ለዝርዝር ዕይታ መራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አይቶ ለዝርዝር ዕይታ መራ። ምክር ቤቱ ባካሄደው 8ኛ መደበኛ ስብሰባ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት…

ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። የስምምነት ፊርማውን የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ስመኝ ውቤ እና የኢትዮጵያ ጥራት፣ ሽልማት ድርጅት…

በመዲናዋ የቤት አቅርቦትን ለማሳደግ የሚያስችል ውይይት ከሪል እስቴት አልሚዎች ጋር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መዲናዋን ማልማት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከግሉ ዘርፍ የሪል እስቴት አልሚዎች ጋር በጋራ ለመሥራት ውይይት አካሂዷል፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሪት…

ባለፉት 3 ወራት በሀገሪቱ ሠላምና መረጋጋት ለማስፈን የተሠራው ሥራ መሻሻል አሳይቷል – የሠላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ወራት ሠላምና መረጋጋት ለማስፈን የተሠሩ ሥራዎች አበረታች መሆናቸውን የሠላም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የሠላምና የጸጥታ ተቋማት የጋራ ውይይት ክልሎች በሠላምና ደኅንነት ላይ በዘጠኝ…