Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ  በተለምዶው  ” ምን አለሽ ተራ” ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ  አዲስ ከተማ ክ/ከተማ  መርካቶ አካባቢ  በተለምዶው  " ምን አለሽ ተራ" ተብሎ በሚጠራው  ቦታ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ፡፡ በተከሰተው የእሳት አደጋ የንብረት ውድመት ያጋጠመ…

“በአምባሳደርነት የተሾሙት ሁለቱ ጄነራል መኮንኖች ለተቋማዊ ለውጡ ጉልህ ድርሻ ነበራቸው” – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በአምባሳደርነት የተሾሙት ለአምሳደር ጀኔራል ባጫ ደበሌ እና አምባሳደር ጀኔራል ሀሰን ኢብራሂም ለሀገር መከላከያ ተቋማዊ ለውጥ ጉልህ ድርሻ እንደነበራቸው ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። ለአምሳደር ጀኔራል ባጫ ደበሌ እና ለአምባሳደር…

በሀሰተኛ መረጃና ፕሮፖጋንዳ የዓለምአቀፉን ማህበረሰብ ትኩረት ለመሳብ የሚደረግ ጥረት ቦታ እንደሌለው መንግስት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀሰተኛ መረጃና ፕሮፖጋንዳ የዓለምአቀፉን ማህበረሰብ ትኩረት ለመሳብ የሚደረግ ጥረት ቦታ የለውም ሲል መንግስት ባወጣው መግለጫ አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ አሸባሪው የትህነግ ቡድን ትክክለኛ ማንነቱን የዓለም…

“የሸዋል ኢድ” የሐረሪ ክልል ባለሥልጣናት እና ዳያስፖራዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪዎች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የሸዋል ኢድ የሐረሪ ክልል ባለሥልጣናት እና ዳያስፖራዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው። በዓሉ ሃይማኖታዊና ባሕላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ ነው እየተከበረ ያለው። በበዓሉ የሐረሪ ክልል…

የብልጽግና ፓርቲ የሥራ ኃላፊዎች በደቡብ ክልል እየተከናወኑ ያሉ የአትክልትና ፍራፍሬ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በቡታጅራ ማዕከል ሲሰለጥኑ የነበሩት የብልጽግና ፓርቲ የሥራ ኃላፊዎች በጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ በሞዴል አርሶ አደሮች እየለማ ያለውን የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ። የዞኑ አርሶ አደሮች በተለይ አቮካዶ በማልማት ወደ ውጭ…

ወሎ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 823 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 823 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ በምርቃ ስነ ስርዓቱ የተማሪ ወላጆችን ጨምሮ የተለያዩ ባድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡ ከተመራቂዎች መካከልም 293ቱ ሴቶች…

በዳይመንድ ሊግ የ5 ሺህ ሜትር የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2022 ዳይመንድ ሊግ በእንግሊዝ በርሚንግሃም ከተማ ተካሂዷል። በተካሄደው የ5 ሺህ ሜትር የሴቶች ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል። በዚህም ዳዊት ስዮም 14:47:15 በመግባት…

በሶማሌ ክልል ውድመት አድርሰዋል የተባሉ 16 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘረፋና ሥርቆት ተሰማርተው በሕዝብና መንግሥት ሀብትና ንብረት ላይ የውድመት አደጋ አድርሰዋል ተባሉ 16 ተጠርጣዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሶማሌ ክልል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የሶማሌ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርና…

በአንድ ሳምንት ውስጥ 319 ሰብአዊ እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ ሳምንት ውስጥ 319 ሰብአዊ እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ አንድ ነዳጅ የጫነ ቦቴ ትግራይ ክልል መግባታቸውን የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ቢሮ አስታወቀ። ሰብዓዊ እርዳታ ዳግም…

የሕግ ማስከበር ሥራውን ለማደናቀፍ የሚደረጉ ማንኛውም ድርጊቶች ላይ የሕግ እርምጃ ይወሰዳል- የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕግ ማስከበር ሥራውን ለማደናቀፍ የሚደረጉ ማንኛውም ድርጊቶች ላይ አስፈላጊውን የሕግ የማስከበር እርምጃ የሚወስድ መሆኑን የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ጸጥታ ምክር ቤት የክልሉን የሰላምና እና ደህንነት…