በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ በተለምዶው ” ምን አለሽ ተራ” ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ መርካቶ አካባቢ በተለምዶው " ምን አለሽ ተራ" ተብሎ በሚጠራው ቦታ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ፡፡
በተከሰተው የእሳት አደጋ የንብረት ውድመት ያጋጠመ…