Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ 4ኛ ተከታታይ ድሉን አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ 4ኛ ተካታታይ ድሉን አስመዝግቧል፡፡ ቀን 7 ሰዓት በባህር ዳር ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ፈረሰኞቹ አዳማ ከተማን 2 ለ 1 አሸንፈዋል፡፡ ኢስማኤል ኦሮ አጉሮ የቅዱስ ጊዮርጊስን ሁለት ጎሎች…

አዲስ አበባ “በትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮግራም” ከ133 ከተሞች ጋር ተወዳድራ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ "በትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮግራም" ምርጥ ተሞክሮ በ8ኛው የሚላን የከተማ ምግብ ፖሊስ ስምምነት ግሎባል ፎረም ዘላቂ አመጋገብ እና ሥነ ምግብ ዘርፍ አሸንፋለች፡፡ አዲስ አበባ ይህንን ሽልማት ያሸነፈችው በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ133…

ኢትዮጵያ በሕንድ – አፍሪካ የመከላከያ ሃይል ውይይት ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ የተመራው ልዑክ በሕንድ - አፍሪካ የመከላከያ ሃይል ውይይት ላይ በጉጅራት እየተሳተፈ ነው፡፡ ዶክተር አብርሃም በላይ በአፍሪካ-ሕንድ እንዲሁም በኢትዮ-ሕንድ የመከላከያ ጦር ትብብር ላይ…

ኮርፖሬሽኑ ኢትዮጵያን ከ5 ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች አንዷ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊታችን ጥር 18 እና 19 ኢትዮጵያን ከ5 ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች ተርታ በዘላቂነት በመሬት ይዞታ ልማት ዘርፍ ለማሰለፍ ፎረም ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ፡፡ "ኢንቨስት ኦሪጅንስ" የተሰኘው ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ፎረም ከ2 ቢሊየን…

የእቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ወደ ሙሉ ትግበራ ሊገባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት በሙከራ ደረጃ የተጀመረው የእቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ወደ ሙሉ ትግበራ ሊገባ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሙከራ ትግበራውን አፈፃጸም በመገምገም ወደ ሙሉ ትግበራ ለመሸጋገር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች…

በአቶ ዑመር ሑሴን የተመራ ልዑክ በዓለም ምግብ ፎረም እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን የተመራ ልዑክ በሮም እየተካሄደ ባለው የዓለም ምግብ ፎረም እየተሳተፈ ነው፡፡ የዓለም ምግብ ፎረም በጣልያን ሮም በፈረንጆቹ ጥቅምት 17 እስከ 21 ቀን 2022 በሚቆይ መድረክ በርካታ ተሳታፊዎች በተገኙበት ጤናማ…

በሲዳማ ክልል በቡና ልማት ለሚሰሩ አካላት የዕውቅና እና የምስጋና ሥነ-ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ለ45 ቡና አምራቾች ፣ ላኪዎች ፣ ተቋማት እና ባለሙያዎች የዕውቅና እና የምስጋና ሥነ- ስርዓት ተካሄደ። በ2014 በጀት ዓመት 27 ሺህ ቶን የታጠበ እና ያልታጠበ ቡና ከክልሉ ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረብ የቻለ ሲሆን ከዚህም 109…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች ለልማትና ፕላን ቋሚ ኮሚቴ መራ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብሔራዊ ክፍያ ማሻሻያ፣ የመንግስትና የግል አጋርነት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን ጨምሮ ሌሎች የተወያየባቸውን አጀንዳዎች ለልማትና ፕላን ቋሚ ኮሚቴ መራ፡፡ ምክር ቤቱ በ2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ…

ኢትዮ ቴሌኮም ክላውድ ቤዝድ ኮንታክት ሴንተር አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የደምበኞች አገልግሎትን በተለያዩ አማራጮች ማግኘት የሚያስችለውን የኮንታክት ሴንተር መፍትሄ በዛሬው እለት በሳይንስ ሙዚየም አስጀምሯል። አገልግሎቱ ከዚህ ቀደም ደንበኞችን በድምፅና በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች የሚቀርቡ…

ተመድ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ድህነት ቅነሳ ላይ እንዲረባረብ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የድህነት ቅነሳ ላይ እንዲረባረብ ጠየቀ፡፡ የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጥያቄውን ያቀረቡት ትናንት በተከበረው “ዓለም አቀፍ የድህነት ቅነሳ ቀን” ላይ መሆኑን ሺንዋ ዘግቧል፡፡ ዋና…