በአስቸኳይ የሙስና መከላከል ሥራ ከ30 ሚሊየን ዶላር በላይ ግምት ያለው ዓለም አቀፍ የግዥ ጨረታ ተሰረዘ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአስቸኳይ የሙስና መከላከል ሥራ ከ30 ሚሊየን ዶላር በላይ ግምት ያለው ዓለም አቀፍ የግዥ ጨረታ መሰረዙን የፌደራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በጤና ሚኒስቴር ግዥ ጠያቂነት የኢትዮጵያ መድሀኒት አቅራቢ…