Fana: At a Speed of Life!

ብራዚል በክሮሺያ ተሸንፋ ከዓለም ዋንጫ ተሰናበተች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምስት ጊዜ የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮኗ ብራዚል በክሮሺያ በመለያ ምት ተሸንፋ ከዓለም ዋንጫው ተሰናበተች፡፡ በኳታር የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ብራዚል እና ክሮሺያ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ በዚህም ክሮሺያ የአምስት…

የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ለማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት የቀረቡለትን 10 አባላት ተቀብሎ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ያለው የብልፅግና ፖርቲ አንደኛ ጠቅላላ አስቸኳይ ጉባኤ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ሆነው እንዲካተቱ የቀረቡለትን 10 አባላት ተቀብሎ አፀደቀ። ጉባኤው በዛሬ ከሰዓት ውሎው በፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ…

በበረራ ደህንነት ዘርፍ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት በአስተማማኝ የበረራ ደኅንነት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አየር መንገድ በበረራ ደህንነት ዘርፍ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያለውና በአስተማማኝ የበረራ ደኅንነት ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑን የአሜሪካ ትራንስፖርት ደህንነት መስሪያ ቤት የኦዲት የልዑካን ቡድን ገልጿል።…

የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት በዛሬው ዕለት ኤርትራ አስመራ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ የኤርትራ አቻቸው ኢሳያስ አፈወርቂ  ባቀረቡላቸው ግብዣ መሰረት ነው ለስራ ጉብኝት ኤርትራ የገቡት፡፡ ፕሬዚዳንት ዊልያም…

የማይጫው ከተማ እና አካባቢው ኤሌክትሪክ ሃይል ዳግም አገኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማይጫው ከተማ እና አካባቢው ኤሌክትሪክ ሃይል ዳግም ማግኘታቸውን በኢትጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ በአገልግሎቱ የወልድያ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ሽመል ወ/ሰማያት÷በጦርነቱ ምክንት ኃይል ተቋርጦባቸው የነበሩ የማይጫው…

ብልጽግና ፓርቲ ፈተናዎችን ወደ ድል በመቀየር ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ ይቀጥላል- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ፈተናዎችን ወደ ድል በመቀየር ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የፓርቲው ፕሬዚዳንትና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡   ብልጽግና ፓርቲ 1ኛ…

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን የልማት እና የቴክኒክ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የአውሮፓ ህብረት አባል አገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች በሰላም ስምምነቱ ትግበራ ዙሪያ ማብራሪያ ሰጡ። አቶ ደመቀ በሰሜን ኢትዮጵያ…

ለሊሴ ነሜ በአፍሪካ ልማት ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በአፍሪካ ልማት ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር አብዱል ካማራ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮምሽን እና በአፍሪካ ልማት ባንክ መካከል ያለውን ግንኙነት ማጠናከል…

ሰዋሰው መልቲ ሚዲያ የሞባይል መተግበሪያ ከሙዚቃ ባለሙያዎች ጋር መሥራት የሚያስችለውን ሥምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሰዋሰው” መልቲ ሚዲያ የሞባይል መተግበሪያ ከሙዚቃ ባለሙያዎች ጋር መሥራት የሚያስችለውን ሥምምነት ተፈራርሟል፡፡ አንጋፋዋን ድምጻዊት ማሪቱ ለገሰን ጨምሮ ቴዎድሮስ ካሳሁን፣ ካሙዙ ካሳ፣ አብነት አጎናፍር፣ ግርማ ተፈራ፣ ሔኖክ አበበ፣ ራሄል ጌቱ፣…

ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ከፍተኛ ጥገና የተደረገለት የአላውኃ ድልድይ ነገ ለትራፊክ ክፍት ይሆናል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ከፍተኛ ጥገና የተደረገለት ወልዲያን ከቆቦ የሚያገናኘው የአላውኃ ድልድይ ነገ ለትራፊክ ክፍት እንደሚሆን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ድልድዩ በግጭት እና ጎርፍ ምክንያት ጉዳት ደርሶበት እንደነበር…