Fana: At a Speed of Life!

የክረምት ወራት የወጣቶች በጎፈቃድ አገልግሎት የማጠናቀቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች በጎፈቃድ አገልግሎት የማጠናቀቂያና የእውቅና መርሐ ግብር በባሕር ዳር ከተማ ተካሄደ። መርሐ ግብሩ "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ መልዕክት ነው የተካሄደው። ወጣቶቹ በክረምት የበጎ ፈቃድ ተግባር…

ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ችግሮችን በንግግር መፍታት ይገባል – አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ችግሮችን በንግግር መፍታት ይገባል ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ከደቡብ እና ከሲዳማ ክልል ለተውጣጡ የካቢኔ አባላት በዘላቂና ሁለንተናዊ ሰላም ግንባታ ፕሮግራም ላይ ትኩረት…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምሥራቅ ሸዋ ዞን በኩታ ገጠም እየለማ ያለ የበቆሎ ማሳን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምሥራቅ ሸዋ ዞን አዳሚ ቱሉ ወረዳ በኩታ ገጠም እየለማ ያለን የበቆሎ ማሳ ጎበኘ፡፡ የምሥራቅ ሸዋ ዞን ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ መስፍን ተሾመ በጉብኝቱ ላይ ባደረጉት ገለጻ÷ ዛሬ…

የምዕራብ ጎጃም ዞን ለመከላከያ ሰራዊት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ለመከላከያ ሰራዊት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ምግብ ነክ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የዞኑ የንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ አሰፋ ጥላሁን ÷ በዞኑ ከሚገኙ 21 ወረዳዎች 18 ሚሊየን 75ሺህ 600…

ሩሲያ እና ዩክሬን ከፍተኛ ያሉትን የእስረኛ ልውውጥ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን ከፍተኛ ነው ያሉትን የእስረኛ ልውውጥ ማድረጋቸውን አስታወቁ፡፡ ሩሲያ 108 ሴት የዩክሬን ወታደሮችን ስትለቅ ዩክሬን ደግሞ በአብዛኛው ሲቪል የሆኑ 110 ሩሲያውያን በምትኩ መልቀቋን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።…

ካሪም ቤንዜማ የ2022 ባሎን ዶር አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን እና የሪያል ማድሪዱ የፊት መስመር ተጫዋች ካሪም ቤንዜማ የ2022 ባሎን ዶር ሽልማትን አሸነፈ። ፍራንስ ፉትቦል ለ66ኛ ጊዜ ባካሄደው ምርጫ ካሪም ቤንዜማ ሽልማቱን ለመጀመሪያ ጊዜ አሸንፏል። ቤንዜማ ባለፈው…

የደቡብ ምዕራብ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከሱሪ እና ቤሮ ወረዳ ማህበረሰብ ጋር ተወየዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ከሱሪ እና ቤሮ ወረዳ ማህበረሰብ ጋር ተወያየ። ሱሪና የቤሮ ወረዳዎች ዋና አስተዳዳሪዎች አቶ ባርቱሬ ኦሌቻጊ እና አቶ ከበደ ቡርጂ ፥ የአርብቶ አደሩን…

አሰልጣኝ ስዩም ከበደ የሲዳማ ቡና አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሰልጣኝ ስዩም ከበደ የሲዳማ ቡና ዋና አሰልጣኝ ሆነው ተሾመዋል፡፡ በ2013 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማን ለሻምፒዮናነት ያበቁት አሰልጣኝ ስዩም ከበደ በዘንድሮው የውድድር አመት አስከፊ የሚባል አጀማመር ላይ የሚገኘውን ሲዳማ…

የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሣይንስ ተማሪዎች ፈተና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሚወስዱ የተፈጥሮ ሣይንስ ተፈታኞች ዛሬ ፈተናቸውን መውሰድ ጀምረዋል፡፡ ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ነው የሚሰጠው፡፡ ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ…

ምክር ቤቱ ዛሬ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ስብሰባ አካሂዷል፡፡ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…