በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የምዕራባውያን አተያይ የተዛባ ነው – ፕሮፌሰር አን ፊትዝ ጄራልድ
አዲስ አበባ፣ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለተከሰተው ግጭት መራዘም የምዕራባውያን አተያይና ምላሽ ሚዛናዊ አለመሆን የበኩሉን አስተዋፅዖ ማበርከቱን ፕሮፌሰር አን ፊትዝ ጄራልድ ገለጹ፡፡
በካናዳ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ትምህርት ቤት ዳይሬክተር የሆኑት ፕሮፌሰር አን ፊትዝ ጄራልድ…