Fana: At a Speed of Life!

ለደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ከፍተኛ ውድመት ለደረሰበት ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል:: ድጋፉ የሙስሊም ኤ አይ ዲ አሜሪካ ሰብዓዊ አገልግሎት ድርጅትን በማስተባበር ነው የተደረገው፡፡…

በአዲስ አበባ የግብርና ምርቶች ለዕይታ የቀረቡበት ዐውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ግብርናን ትልቅ ተጽዕኖ እንዲፈጥር ማስቻል” በሚል መሪ ሐሳብ የግብርና ምርቶች ለዕይታ የቀረቡበት ዐውደ ርዕይ ዛሬ በአዲስ አበበባ አፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ተከፍቷል። ዐውደ ርዕዩን ያዘጋጁት÷ የግብርና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ግብርና…

በኦሮሚያ ክልል ቆላማ አካባቢዎች ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የ14 ሚሊየን ዶላር የዕርዳታ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቦረና ዞንና በኦሮሚያ ክልል ቆላማ አካባቢዎች ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የ14 ሚሊየን ዶላር የዕርዳታ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በገንዘብ ሚኒስቴርና በአፍሪካ ልማት ባንክ መካከል መሆኑ ተገልጿል፡፡ ገንዘቡ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን…

በአዲስ አበባ እና በክልሎች ከአመራሮች ጋር በመመሳጠር ከፍተኛ መሬት በህገ ወጥ መንገድ ለግለሰቦች እንዲሰጥ አድርገዋል የተባሉ ከ23 በላይ የመሬት ደላላዎች…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እና በክልሎች ከተለያዩ አመራሮች፣ ባለሙያዎች ጋር በመመሳጠር አንዲሁም ለባለስልጣን ሽፋን በመሆን ከፍተኛ መሬት በህገ ወጥ መንገድ ለግለሰቦች እንዲሰጥ አድረገዋል ተብለው የተጠረጠሩ ከ23 በላይ ህገ ወጥ የመሬት ደላላዎች በቁጥጥር ስር…

ጃፓን በኢትዮጵያ በድርቅና ግጭት ለተጎዱ ወገኖች 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የሰብዓዊ ድጋፍ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን መንግሥት በኢትዮጵያ በድርቅና ግጭት ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የሚያወጣ ሰብዓዊ ድጋፍ ሊያቀርብ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ መረጃ እንዳለመላከተው ድጋፉ ÷ በአማራ ፣ አፋር ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፣ ትግራይ እና…

የሶማሌ ክልል የሙስና ተጋላጭ የሆኑ የግልና የጋራ ንብረቶች ለሌላ ወገን እንዳይተላለፉ በጊዜያዊነት አገደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በቅርቡ የተቋቋመው ክልላዊ የፀረ-ሙስና ኮሚቴ የግልና የጋራ ንብረት ለሌላ ወገን እንዳይተላለፉ በጊዜያዊነት ማገዱን አስታውቋል፡፡ የክልሉ ፀረ ሙስና ኮሚቴ ተልዕኮውን ለመወጣት እንቅፋት ሊፈጥሩ የሚችሉ ጉዳዮችን አስመልከቶ የመጀመሪያ…

በውርስ ከተያዙ ተሽከርካሪዎች ሰሌዳ እየፈታ ለሕገ ወጥ ተግባር ሲገለገል የነበረ ግለሰብ እጅ ከፍንጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ቅርንጫፍ የጉምሩክ የውርስ መጋዘን ጸሐፊ በውርስ ከተያዙ ተሽከርካሪዎች ሰሌዳ እየፈታ ለሕገወጥ ተግባር ሲገለገልበት እጅ ከፍንጅ መያዙን ፖሊስ ገለጸ፡፡ ተጠርጣሪው በውርስ ከተያዙ ተሽከርካሪዎች የሰሌዳ ቁጥር እየፈታ ለደላሎችና…

የኢትዮ-ሩሲያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 8ኛው የኢትዮ-ሩሲያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በመድረኩ ማስጀመሪያ ላይ መልክት ያስተላለፉት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ኢትዮጵያ እና ራሽያ ያላቸውን ጠንካራ ታሪካዊ ግንኙነት…

በጥሎ ማለፉ ሞሮኮ ከስፔን እንዲሁም ፖርቹጋል ከስዊዘርላንድ ዛሬ ይጫወታሉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታሩ ዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይካሄዳሉ። በዛሬው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ማምሻውን 12 ሰዓት ላይ በሚካሄድ ጨዋታ አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ከስፔን ይገናኛሉ። በሌላ ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ፖርቹጋል ከስዊዘርላንድ ጋር…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከተመድ የሥርዓተ ምግብ ከፍተኛ ሃላፊ ጌርዳ ቨርበርግ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ከሚገኙትን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥርዓተ ምግብ ከፍተኛ ሃላፊ ጌርዳ ቨርበርግ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያ በምግብና ሥርዓተ…