Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ተፈራ የጃፓን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ጃፓን ከሚገኙ 13 ኩባንያዎች ሃላፊዎች ጋር በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ጃፓን ረጅም ዘመን ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት…

8ኛው የኢትዮ- ሩሲያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ሩሲያ 8ኛው የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ነገ ከሕዳር 27 ቀን እስከ ህዳር 28 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል። የሚኒስትሮቹ የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በሁለቱ ሀገራት መካከል በኢኮኖሚ፣ በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ፣ በትምህርት…

የሱዳን ወታደራዊ እና ሲቪል ኃይሎች የፖለቲካ ቀውሱን ለማስቆም ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ወታደራዊ እና ሲቪል ኃይሎች የፖለቲካ አለመግባባቱን ለማስቆም እና በሲቪል የሚመራ የሽግግር መንግስት ለመመስረት የሚያስችል ስምምነት በትናንትናው ዕለት ተፈራርመዋል። ስምምነቱ በሱዳን ጦር ሃይሎች አዛዥ ጀኔራል አብዱልፈታህ አል-ቡርሃን እና…

በተያዘው የመኸር ወቅት እስካሁን ከ42 በመቶ በላይ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የምርት ዘመን በመኸር ወቅት በሰብል ከተሸፈነው 13 ነጥብ 4 ሚሊየን ሔክታር ከ42 በመቶ በላይ ያህሉ መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በምርት ዘመኑ በመኸር ወቅት 400 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት መታቀዱን እና ለዚህም 13…

1 ሺህ 167 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 167 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ከተመሾች ውስጥ 1 ሺህ 165 ወንዶች ሲሆኑ÷ ሁለት ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች…

ባለፉት 4 ወራት ቡናን ወደ ውጭ በመላክ 526 ሚሊየን ዶላር ተገኝቷል – ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አራት ወራት ቡናን ወደ ውጭ በመላክ 526 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ኮሎምቢያና ስፔንን ጨምሮ ከተለያዩ ቡና አምራች ሀገራት ባለሙያዎች ጋር በአዲስ…

በፀረ-ሙስና ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፀረ-ሙስና ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡   በውይይት መድረኩ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ፣ ባለድርሻ አካላት ፣ የሚዲያ እና ኪነ ጥበብ አካላት እንዲሁም የሲቪል ማህበረሰብ…

የአይሻ 2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከ17 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ማመንጨት መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአይሻ 2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከ17 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ማመንጨት መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል አስታወቀ፡፡ የፕሮጀክቱ  ስራ  አስኪያጅ ጥሩወርቅ ሽፈራው እንደገለጹት ÷ከጥቅምት 1  ጀምሮ ወደ ኦፕሬሽን ከገቡ 16 የንፋስ…

17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በሻሸመኔ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዓሉ በተለያዩ ስነ-ስርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ የተለያዩ ክልሎች እና ከተሞች አፈ ጉባኤዎች፣ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ…