Fana: At a Speed of Life!

የአማራ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መድረክ በእንጅባራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመተከል ዞን የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መድረክ በእንጅባራ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ “የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለዘላቂ ሠላም” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ÷…

የብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ፡፡ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ለአንድ ቀን በሚያካሂደው ስብሰባ ፥ የብልፅግና ፓርቲ 1ኛ ጉባዔ ባስቀመጣቸው አቅጣጫዎችና ውሳኔዎች ላይ ከሊጉ አባላት ጋር በየደረጃው…

የትራፊክ አደጋ አራት የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባለሙያዎችን ህይወት ቀጠፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሰራተኞች የነበሩ አራት ባለሙያዎች በመኪና አደጋ ህይዎታቸው አለፈ፡፡ ሰራተኞቹ በአማራ ክልል ደባረቅ ዞን ሳንቃ በር አከባቢ ልዩ ስሙ አበርጊና በሚባል ስፍራ ለመስክ ስራ ሲንቀሳቀሱ በደረሰባቸው የመኪና…

በደንዲ ሀይቅ ላይ ዘመናዊ የኢኮ-ቱሪዝም ሎጂ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል በሆነው የደንዲ ሃይቅ ላይ ዘመናዊ ኢኮ-ቱሪዝም ሎጂ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። የደንዲ ሐይቅ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የሚገኝ ሲሆን÷ ከአዲስ አበባ 127 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል።…

በድሬዳዋ ”ለፍቅር እሮጣለሁ” በሚል መሪ ሃሳብ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ ''ለፍቅር እሮጣለሁ'' በሚል የ5 እና የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ተካሄደ። በውድድሩ ላይ ከአንድ መቶ በላይ ታዋቂ ወንድና ሴት አትሌቶች እና በሺዎች የሚቆጠሩ የከተማዉ ነዋሪዎች ተሳትፈውበታል፡፡ መነሻና…

ሊቨርፑል የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫን አነሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊቨርፑል ቸልሲን በፍጽም ቅጣት ምት በማሸነፍ የኤፍ ኤካ ፕ ዋንጫን አንስቷል፡፡ በዛሬው ዕለት ሊቨርፑል እና ቸልሲ ባደረጉት የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ መደበኛ እና ተጨማሪ 30 ደቂቃውን ያለ ምንም ግብ አጠናቀዋል፡፡…

ከ131 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት 131 ሚሊየን 481 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባሳለፍነው ሳምንት ባደረገው ክትትል ነው 40 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የገቢ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት እና ለሳሊኒ ኩባንያ ስራ አስኪያጅ የክብር ዶክትሬት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አዴሲና እና ለጣሊያኑ ሳሊኒ ኩባንያ ስራ አስኪያጅ ፔትሮ ሳሊኒ የክብር ዶክትሬት ሰጠ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በወዳጅነት አደባባይ በተካሄደው…

ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር ያፕራክ አልፕ ጋር በሰመራ ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በአፋር ክልል ወቅታዊ ሁኔታ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ መምከራቸው ነው የተገለጸው፡፡…

ቱርክ የስዊዲንና ፊንላንድ ኔቶን የመቀላቀል ፍላጎት በአዎንታ እንደማትመለከት ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ስዊዲንና ፊንላንድ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገር ለመሆን ላሳዩት ፍላጎት አዎንታዊ አስተያየት እንደሌላቸው አስታወቁ። ለዓመታት ከብዙ መሰል ህብረቶች ገለልተኛ…