አምባሳደር ተፈራ የጃፓን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ጃፓን ከሚገኙ 13 ኩባንያዎች ሃላፊዎች ጋር በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ መክረዋል፡፡
በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ጃፓን ረጅም ዘመን ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት…