Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ ውይይት እንዲደረግባቸው የቀረቡለትን አጀንዳዎች አጽድቋል፡፡ በዚህም የአንድ የምክር ቤቱ አባል ያለመከሰስ መብት ማንሳትን ጨምሮ…

አቶ አሕመድ ሺዴ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን ለማሻሻል ለምታደርገው ጥረት አጋሮች ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን ለማሻሻል ለምታደርገው ጥረት የልማት አጋሮች የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል፡፡ ሚኒስትሩ እና የብሄራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ ከዓለም ባንክ እና ከዓለም አቀፉ…

የእንስሳት መኖ ምርት ከግብር ነፃ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንስሳት መኖ ምርትን ከግብር ነፃ ለማድረግ የሚያሥችል ስራ እየተሠራ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የመኖ ሃብት ልማት መሪ አሥፈፃሚ አርዓያ አብርሃም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት ከመኖ ምርት ጋር ተያይዞ በተለይም…

አፍሪካውያን ወጣቶች በኢትዮጵያ የዲጂታልና ቴክኖሎጂ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩዋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዳባ ደበሌ በሩዋንዳ በተካሄደው የአፍሪካ ወጣቶች ጉባዔ ላይ ተሳትፈዋል። በሩዋንዳ እየተካሄደ ያለው የአፍሪካ ወጣቶች ጉባዔ ጎን ለጎን አምባሳደር ለተለያዩ የአፍሪካ ወጣቶችና ለጉባዔው ተሳታፊዎች ስለኢትዮጵያ የዲጂታል…

በሞጆ ደረቅ ወደብ ወደ ውጪ የሚላኩ የጨርቃ ጨርቅ ምርቶች የሚታሸጉበት ማዕከል ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞጆ ደረቅ ወደብ ወደ ውጪ የሚላኩ የጨርቃ ጨርቅ ምርቶች የሚሰባሰቡበትና የሚታሸጉበት ማዕከል ሥራ ጀመረ። የማዕከሉ ግንባታ በፍሬተርስ ኢንተርናሽናል የተከናወነ ሲሆን ፥ በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ ዛሬ ተመርቆ ሥራ…

የኢትዮጵያን የአረንጓዴ አሻራ ዲፕሎማሲ በጎረቤት ሀገራት ለማስፋፋት ያለመ ሁነት በጁባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የአረንጓዴ አሻራ ዲፕሎማሲ በጎረቤት ሀገራት ለማስፋፋት ታሳቢ ያደረገ ሁነት በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ተካሂዷል። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ አስተባባሪ ሚኒስትር ዛዲግ አብረሃ፥ በዓለምአቀፍ ደረጃ…

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በተለያዩ መስኮች በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲ በ10ኛው የጣና ፎረም ላይ ለመሳተፍ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲ የወጣቶች ልዑክ ናይሮቢ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲ የወጣቶች ልዑክ ኬንያ ናይሮቢ ገብቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት  ኬንያ ሲደርሱ በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ባጫ ደበሌ የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ በጠቅላይ…

በፕሪሚየርሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲዳማ ቡናን 5 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲዳማ ቡናን 5 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል፡፡ በባህርዳር ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ኢስማኤል ኦሮ አጉሮ ሀትሪክ ሲሰራ÷ በረከት ወልዴ እና አማኑኤል ገብረሚካኤል የጊዮርጊስን…

የሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዜ አብዲ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዜ አብዲ የተመራው የሶማሊያ ፌደራላዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ከፍተኛ ልዑክ አዲስ አበባ ገቡ። ለልዑኩ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድና ሌሎች የስራ…