Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን እና የሶማሊያውን ጠ/ሚ ሃምዛ አብዲን ጨምሮ የጣና ፎረም ተሳታፊዎች ባህር ዳር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሃምዛ አብዲና የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንን ጨምሮ የጣና ፎረም ተሳታፊዎች ባህር ዳር ከተማ ገብተዋል፡፡ 10ኛው የጣና ፎረም ጉባኤ በአፍሪካ የሰላም፣ ጸጥታ እና ደህንነት…

የአውሮፓ ህብረት ኢትዮጵያ ላይ የሚያራምደው አቋም መርህ አልባነቱን ያሳየ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ኢትዮጵያ ላይ የሚያራምደው ኢ- ፍትሃዊ አካሄድ የህብረቱን መርህ አልባነት በግልጽ ያሳየ ነው ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስና አለም ዓቀፍ ግንኙነት ተንታኞች ተናገሩ፡፡ የህብረቱ አባል ሃገር የሆነችው አየርላንድ የምታንጸባርቀው አቋም…

በየጊዜው የነበሩት የኢትዮጵያ መንግስታት ለአፍሪካ ህዝቦች ነጻነት ጽኑ አቋም አላቸው- አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ያለውም ሆነ በየጊዜው የነበሩት የኢትዮጵያ መንግስታት ለአፍሪካ ህዝቦች ነጻነት ጽኑ አቋም አላቸው ሲሉ የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ገልፀዋል። “የደህንነት ስጋቶችን መቀነስ፣ ችግሮችን መቋቋም የምትችልና…

አገልግሎቱ 13 የቤቲንግ ስራ ድርጅቶችና የ109 አንቀሳቀሾቻቸውን የባንክ ሒሳብ አገደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት በፋይናንስና ኢኮኖሚ ነክ ወንጀሎችን በሚፈጽሙ አካላት ላይ መውሰድ የጀመረውን እርምጃ አጠናክሮ መቀጠሉን አስታውቋል፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ምንም አይነት ኢኮኖሚያዊ ምክንያት ሳይኖረው በጥቁር ገበያ ላይ በከፍተኛ ሁኔታ…

በጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የተመራ ልዑክ የተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች የፖሊስ ሥራን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የተመራ የልዑካን ቡድን የተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች በአቡዳቢ የፖሊስ ሥራን ጎብኝቷል፡፡   የልዑካን ቡድኑ ዱባይ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በተባበሩት…

አቶ ዛዲግ አብረሃ ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለምአቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ አስተባባሪ ሚኒስትር ዛዲግ አብረሃ ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለምአቀፍ ትብብር ሚኒስትር ማይክ አይህ ዴንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የትብብር ሚኒስትሩ የአረንዴ ዲፕሎማሲን በጎረቤት አገራት…

38 አይነት ምርቶች ላልተወሰነ ጊዜ የውጭ ምንዛሬ እንዳይፈቀድላቸው ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር 38 አይነት ምርቶች የባንክ መተማመኛ ሰነድ እንዳያገኙ መወሰኑን አስታወቀ። ምርቶቹ የብሄራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ጉሙሩክ ኮሚሽን በጥናት ለይቶ ይፋ ያደረጋቸው ናቸው ተብሏል። በምርቶቹ ላይ እገዳ…

የአርብቶአደሮች ልማት ፎረም ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርብቶ አደሮች ልማት ፎረም ዛሬ ተመሰረተ፡፡ የፎረሙ መመስረት ዓላማም የአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደሮችን የእንስሳትና ሌሎች የተፈጥሮ ሀብቶችን ተጨባጭ ሁኔታ መሰረት በማድረግ፣ የልማት አጋሮችን አቅም በማሰባሰብ በገበያ መር…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ባፉት 3 ወራት 411 ጊጋ ዋት ሰዓት አመነጨ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ሦስት ወራት ከመነጨው አጠቃላይ የኤሌክትሪክ ኃይል የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 10 በመቶ አስተዋጽኦ ማበርከቱን የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈጻሚ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በጽህፈት ቤቱ የዕቅድ ሥራ…

በአዲስ አበባ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የተመሰረተበት “የአፍሪካ አዳራሽ” እድሳትን የማስጀመር ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የተመሰረተበት “የአፍሪካ አዳራሽ” እድሳትን የማስጀመር ስነ ስርዓት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡   እድሳቱ ከ60 ዓመታት በላይ የቆየውን አዳራሽ ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ ዘመኑን የዋጀ…