ቻይና በኢትዮጵያ በድርቅና ግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ እንደምታደርግ ገለፀች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቅርቡ ቻይና በኢትዮጵያ በድርቅና ግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የምግብ ድጋፍ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ የኢኮኖሚ ካውንስለር ከ ያንግ ዪሃነግ ገለፁ፡፡
የገንዘብ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ትብብር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ…