የእሁድ ገበያ የመዲናዋን ነዋሪዎች በመደገፍ በኩል ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው ተባለ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የእሁድ ገበያ ነዋሪዎችን በመደገፍ በኩል ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ ተገለጸ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰቡን የኑሮ ውድነት ጫና ለመቀነስ በልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራባቸው ካሉ ጉዳዮች አንዱ የእሁድ ገበያ…