Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ለ799 ባለሃብቶች አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ለ799 ባለሃብቶች አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱ ተገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ዋና እና ምክትል ኮሚሽነሮች የኮሚሽኑ ዳይሬክተሮች እና…

ሰላምን፣ አብሮነትንና ወንድማማችነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ሥራ ተሰርቷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ሰላምን፣ አብሮነትንና ወንድማማችነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ሥራ መሠራቱን የአዲስ አበባ ከተማ  አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት…

በመንግሥት ተቋማት የሚገኙ ቁርጥራጭ ብረቶችና ከአገልግሎት ውጪ የሆኑ ተሽከርካሪዎች የመሸጫ ዋጋ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት ተቋማት የሚገኙ ቁርጥራጭ ብረቶችና ከአገልግሎት ውጪ የሆኑ ተሽከርካሪዎች የመሸጫ ዋጋ ይፋ ሆነ። የማዕድን ሚኒስቴር እና የመንግስት ግዥ እና ንብረት ባለስልጣን ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ…

በደቡብ ክልል ከ748 ሺህ ኩንታል በላይ ስንዴ በበጋ መስኖ ለማምረት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል በተያዘው ዓመት ከ748 ሺህ ኩንታል በላይ ስንዴ በበጋ መስኖ ለማምረት መታቀዱ ተገለፀ፡፡ በክልሉ "አዲስ እሳቤ ለግብርናችን ሽግግር "በሚል መሪ ቃል የግብርና ሴክተር የ2015 ሴክቶራል ጉባኤ በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ እየተካሄደ ነው…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ተወያዩ። አቶ ደመቀ ከልዩ መልዕክተኛው ማይክ ሐመር ጋር ባደረጉት ውይይት መንግስት ለሰላም ያለውን ቁርጠኝነት…

የታዳጊ ሀገራት ኢኮኖሚ በወቅታዊ ሁኔታ እጅጉን እየተፈተነ ነው – አይ ኤም ኤፍ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዳጊ ሀገራት እና አዳዲስ ገበያዎች በዶላር ዋጋ መወደድ፣ በከፍተኛ የብድር ወለድ ጫና እና በንግድ ሰበብ ከሀገራቱ ወደ ውጪ በሚንቀሳቀስ ሐብት ኢኮኖሚያቸው እጅጉን እየተፈተነ መሆኑን ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አስታወቀ፡፡ በተለይም ከፍተኛ…

የኦሮሚያ ክልል ለሥራ ዕድል ፈጠራ ለሚያደርገው ጥረት ድጋፋችን ይቀጥላል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ለሥራ ዕድል ፈጠራ እያደረገ ያለው ጥረት ውጤታማ በመሆኑ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የሚደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ…

የ10ኛው የጣና ፎረም ቅድመ ጉባኤ ውይይቶች መካሄድ ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ የሚመክረው የጣና ፎረም ጉባኤ የቅድመ ውይይቶች መካሄድ ጀምሯል። ቅድመ ውይይቱ በቀድሞው የዛምቢያ የነፃነት ታጋይ እና ፕሬዚዳንት በነበሩት ኬኔት ካውንዳ የትግል እና የመሪነት ታሪክ ላይ ነው እየተካሄደ የሚገኘው።…

ኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦትን በማሳደግ በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ ውህደት እውን እንዲሆን እየሰራች ነው – አቶ አሸብር ባልቻ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅሙንና ተደራሽነቱን ለማሳደግ እና በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ ውህደት እውን እንዲሆን እየሰራ መሆኑን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አሸብር ባልቻ ተናገሩ፡፡ ከምስራቅ አፍሪካ የኃይል ቋት አባል ሀገራት…

በአዲስ አበባ የመታወቂያ እድሳት በተያዘው ወር መጨረሻ ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ታግዶ የቆየው የመታወቂያ እድሳት በተያዘው ጥቅምት ወር መጨረሻ እንደሚጀመር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማ አስተዳደሩ ዋና ስራ አስኪያጅ ጥራቱ በየነ ገለጹ። በመዲናዋ በመታወቂያ አሰጣጥና እድሳት ዙሪያ…