ሀሰተኛ የተሽከርካሪ የብድር ውል ማስያዣ ሰነድ በማቅረብ የማታለል ተግባር ፈጽመዋል የተባሉ ተከሳሾች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የተሽከርካሪ የብድር ውል ማስያዣ ሰነድ በማቅረብ በተፈጸመ የማታለል ተግባር በአዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም ላይ ከ14 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል የተባሉ 5 ተከሳሶች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ።
ተከሳሾቹ እንዲከላከሉ ብይን…