Fana: At a Speed of Life!

አየርላንድ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ከሚነኩ ድርጊቷ እንድትታቀብ ኢትዮጵያ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አየርላንድ የፀጥታው ምክር ቤትና የአውሮፓ ህብረትን በመጠቀም እየፈፀመች ከሚገኘው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ከሚነካ ድርጊቷ እንድትታቀብ ኢትዮጵያ ጠየቀች። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለዓየርላንድ የውጭ…

በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ባለሀብቶችና ኩባንያዎች መዋዕለነዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ279 ሄክታር መሬት ላይ ለፋርማሲዩቲካል አምራቾች በተዘጋጀው ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ባለሀብቶችና የዘርፉ አምራች ኩባንያዎች መዋዕለነዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀርቧል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ …

በጅማ ዞን የመብረቅ አደጋ ሶስት የቤተሰብ አባላትን ህይወት አጠፋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ቀርሳ ወረዳ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የመብረቅ አደጋ እናትና አባትን ጨምሮ የሶስት ቤተሰብ አባላት ህይወት ማለፉን ፖሊስ ገለጸ፡፡   የቀርሳ ወረዳ ፖሊስ እንዳስታወቀው ÷ትናንት ሌሊት 9 ሰዓት ላይ በጣለው ከባድ…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲ የወጣቶች ልዑክ ካርቱም ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ወንድማማችነትን እና የአረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲን ዓላማ ለማስተዋወቅ የኢትዮጵያ የወጣቶች ልዑክ ካርቱም ገባ፡፡ ወደ ካርቱም ያመራው የኢትዮጵያ ወጣቶች ልኡካን ቡድን በዴሞክራሲ ሥርአት ግንባታ ማዕከል ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሙሳ አህመድ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ለሰራዊቱ ከ214 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ከ214 ሚሊየን ብር በላይ የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።   ድጋፉን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፋይናስ ኃላፊ ወይዘሮ ነጂባ አክመል ለመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሊዊጂ…

በጋምቤላ ክልል ያለው የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነት በቂ ባለመሆኑ ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት እንዲሠሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ያለው የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነት በቂ ባለመሆኑ የተጀመረውን ለውጥ በዘላቂነት ለማስቀጠል ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት ሊሠሩ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ተናገሩ፡፡ በጋምቤላ ክልል ፍትሐዊ የጤና…

ባህላዊ እሴቶችን በሙዚቃ መግለፅን ዓላማ ያደረገ የሙዚቃ ኮንሰርት በሚሌኒየም አዳራሽ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ እሴቶችን በሙዚቃ መግለፅን ዓላማ ያደረገ አንጋፋ አርቲስቶች የሚሳተፉበት የሙዚቃ ኮንሰርት በሚሌኒየም አዳራሽ ሊካሄድ ነው። የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 05 ቀን 2015 ዓ.ም የሚካሄደው ‘ማጀቴ’ የተሰኘው ይህ የሙዚቃ ኮንሰርት፥ ሻኩራ…

ኦሮሚያ ክልልና የቻይና ሊያዎኒንግ ግዛት በትብብር ለመሥራት መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል እና የቻይናው ሊያዎኒንግ ግዛት በተለያዩ መስኮች ተባብረው ለመሥራት በበይነ-መረብ መክረዋል፡፡ መድረኩን ያስተባበረው ቤጂንግ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ መሆኑን ከኤምባሲው ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ንግድና…

አሸባሪው የህወሓት ቡድን በትግራይ ህዝብ ስም እየነገደ ነው- በዲላ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በትግራይ ህዝብ ስም እየነገደ ነው ሲሉ በዲላ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ገለጹ፡፡ በከተማዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል። የውይይቱ ተሳታፊ የሆኑ የትግራይ ተወላጆች…

የኮንዶሚኒየም ዕጣ በማጭበርበር ተከሰው ነገር ግን ያልተያዙ ግለሰቦች ተይዘው እንዲቀርቡ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ14ኛ ዙር 20/80 እና ከ3ኛ ዙር 40/60 ኮንዶሚኒየም ቤቶች ዕጣ ማጭበርበር ጋር ተያይዞ የሙስና ወንጀል ክስ የተመሰረተባቸውና ፍርድ ቤት ያልቀረቡ 10ኛ እና 11ኛ ተከሳሾች ተይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡ ከኮንዶሚኒየም ቤቶች…