ዶ/ር ሊያ ታደሰ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረጉ ድጋፎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ ጉዳት ለደረሰባቸው አካባቢዎች የተለያዩ አካላት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡
ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ የድንገተኛ ጊዜ ምላሽ እና…