የመዲናዋ ነዋሪ ከተማውን በንቃት እንዲጠብቅ ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ ሳምንታት የሚከበሩ ሃይማኖታዊና ሕዝባዊ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ የመዲናዋ ነዋሪ አካባቢውንና ከተማውን በንቃት ተደራጅቶ እንዲጠብቅ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጥሪ አቀረበ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሀገራዊ…
ታይዋንን የከበቡት የአሜሪካና የቻይና የጦር መርከቦች! ፋና ዳሰሳ (በላይ በቀለ)
https://www.youtube.com/watch?v=lzyLneoJSvE
የህወሓትን ዳግም ወረራ አወግዛለሁ – የእስራኤል የፐብሊክ ጉዳዮች ማዕከል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት የፈፀመውን ዳግም ወረራ እንደሚያወግዙ የእስራኤል የፐብሊክ ጉዳዮች ማዕከል የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ ዳን ዲከር ተናገሩ፡፡
በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእየሩሳሌም የፐብሊክ ጉዳዮች ማዕከል የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ ዳን ዲከር…
ኢትዮጵያና ቱርክ በስራ እድል ፈጠራና ቴክኖሎጂ ሽግግር ያላቸው ትብብር ከፍተኛ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቱርክ በስራ እድል ፈጠራና ቴክኖሎጂ ሽግግር ያላቸው ትብብር ከፍተኛ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ ገለጹ፡፡
ዋና ስራ አስፈጻሚው በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ያፕራክ አልፕ ጋር…
የደቡብ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሄሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በመምከር ውሳኔ አሳለፈ።
የደቡብ ብሄሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሔደው 247ኛ መደበኛ ስብሰባው በወቅታዊ ሀገራዊ…
በበዓላት ወቅት የሃሰተኛ ገንዘብ ዝውውርን ለመከላከል ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበዓላት ወቅት ከሚፈፀም ግብይት ጋር ተያይዞ ሊያጋጥም የሚችል የሃሰተኛ ገንዘብ ዝውውርን ለመከላከል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ 396 ባለ ሁለት መቶ…
የኢትዮጵያ ስጋ ደዌ ተጠቂዎች ብሄራዊ ማህበር የስልጠና ማዕከል አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ስጋ ደዌ ተጠቂዎች ብሄራዊ ማህበር ለገቢ ማስገኛና ለስልጠና አገልግሎት የሚውል ማዕከል አሰርቶ አስመረቀ፡፡
ማህበሩ ለአባላቱ ገቢ ማስገኛና ለስልጠና አገልግሎቶች የሚውል 1 ሺህ 500 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ባለአምስት ወለል ህንጻ…
በዘር እና በሐይማኖት ስያሜ የሚጠሩ ክለቦች የስም ማሻሻያ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘር እና በሐይማኖት ስያሜ የሚጠሩ ክለቦች የስም ማሻሻያ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሳሰበ፡፡
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ስር የሚከናወኑ የ2015 የሊግ ውድድሮች የዝውውር ጊዜ የሚከፈትበት ቀን ይፋ ሆኗል፡፡
በዚህም…