Fana: At a Speed of Life!

የሚኒስትሮች ም/ቤት የባንክ ዘርፍን ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት ለማድረግ የቀረበ ረቂቅ ፖሊሲን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባ የባንክ ዘርፍን ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት ለማድረግ በቀረበ ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ተወያይቶ በሥራ ላይ እንዲውል ወሰነ። የባንክ ዘርፍን ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በዲቦራ ፋውንዴሽን የተገነባውን መዋዕለ ህጻናት መረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በዲቦራ ፋውንዴሽን የተገነባውን መዋዕለ ህጻናት በዛሬው ዕለት መርቀዋል፡፡ በለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ የተገነባው መዋዕለ ህጻናቱ፥ ዘጠኝ የመማሪያ ክፍሎች እና ሌሎች የአስተዳደር ቢሮዎች ያሉት መሆኑ…

የፖለቲካ ፓርቲዎች በአከባቢ ምርጫ ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ምርጫ ቦርድ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በአከባቢ ምርጫ ላይ በንቃት እንዲሳተፉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጠይቋል። ምርጫ ቦርድ ለ5ኛ ጊዜ በሚካሄደው የአካባቢ ምርጫ የሕግ ማዕቀፍ እና አፈጻጸም ላይ ያስደረገውን ጥናት አስመልክቶ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር…

ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የመኸር እርሻ ስራን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ መልጋ ወረዳ በ35 ሄክታር ማሳ ላይ በኩታ ገጠም የለማ የገብስ ማሳን እየጎበኙ ነው። በጉብኝቱ ወቅት ርዕሰ መስተዳደሩ በልማቱ የተሳተፉ አርሶ አደሮችን በማወያየት አበረታተዋል።…

የአዲስ አበባ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 80ኛ ዓመቱን አከበረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋ ባለሙያዎችን እና ታላላቅ ሰዎችን ሲያፈራ የቆየው የአዲስ አበባ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 80ኛ ዓመት በዓል በዛሬው ዕለት ተከብሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር መፈሪሃት፣ የአዲስ አበባ ከተማ ሥራ አስኪያጅ…

ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር፣ ደብረ ብርሃን እና ሰመራ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው፡፡   ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ5 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት…

አቶ ርስቱ ይርዳ ለተፈናቀሉ ዜጎች የተገነባውን የመኖሪያ መንደር ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ለተፈናቀሉ ዜጎች የተዘጋጀውን የመኖሪያ መንደር በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል፡፡ በጋሞ ዞን ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ባጋጠመ የመሬት ናዳ እና የጎርፍ አደጋ ምክንያት የ37 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ÷ ከ2 ሺህ…

የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ የዲጂታል ኢኮኖሚ ቅንጅት ፕሮጄክትን ወደ ተግባር ለማስገባት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሶማሊያ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ የዲጂታል ኢኮኖሚ ቅንጅት ፕሮጄክትን ወደ ተግባር ማስገባት የሚያስችል ውይይት አካሂደዋል፡፡ ውይይቱ ሶስቱ ሀገራት ወደ ቀጣይ ሒደት ለመግባት ያሉበትን ደረጃ ለመለየት፣ ፍላጎታቸውን…

በየትኛውም ቦታ የሚገኝ ሰላም ወዳድ ኢትዮጵያዊ መንግስትና የመከላከያ ሰራዊት እየተወጡት ያለውን የሞራልና ህጋዊ ግዴታ እንዲደግፍ ጥምረቱ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየትኛውም ቦታ የሚገኝ ሰላም ወዳድ ኢትዮጵያዊ መንግስት እና የሀገር መከላከያ ሰራዊት አሸባሪውን ህወሓት ጥቃት በመመከት እየተወጡት ያለውን የሞራል እና ህጋዊ ግዴታ እንዲደግፍ ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን ተሟጋች ጥምረት ጥሪ አቀረበ። በአውሮፓ…

ኢትዮጵያ ተገዳ የገባችበትን ጦርነት ለመመከት ዜጎች የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ተገዳ የገባችበትን የህልውና ጦርነት ለመመከት ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሀገርን ሉአላዊነት ለማስከበር በሚደረገው ዘመቻ የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ፡፡ የህልውና…